Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የደቡብ ሱዳን ፕሬዚደንት ሳልቫኪር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ሱዳን ፕሬዚደንት ሳልቫኪር ማያርዲት የኢትዮጵያን የጠቅላይ ሚኒስትር በዓለ ሲመት ለመታደም አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡
ፕሬዚደንት ሳልቫኪር በቦሌ ዓለም ዓቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ÷ በትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡
በበርናባስ ተስፋዬ

ፎቶ ከኦ ቢ ኤን

 

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version