Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

በጋራ ጥረታችን የጀመርነው ሥራ ፍጥነቱን ጠብቆ እንዲሄድ እንረባረብ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና አቅማችንን በምሉዕ ለመጠቀም በጋራ ጥረታችን የጀመርነው ሥራ ፍጥነቱን ጠብቆ እንዲሄድ መረባረብ ይገበል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷የወቅቱ የመስኖ ስንዴ ውጠየት እያሳየ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡

በግብርናው ዘርፍ እንደ ሀገር ያለውን አቅም በሙሉ ለመጠቀም እንዲቻልም በጋራ ጥረት የተጀመሩ ሥራዎች ፍጥነታቸውን ጠብቀው እንዲቀጥሉ መረባረብ ያስፈልጋል ብለዋል፡፡

Exit mobile version