Fana: At a Speed of Life!

በጋራ ጥረታችን የጀመርነው ሥራ ፍጥነቱን ጠብቆ እንዲሄድ እንረባረብ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና አቅማችንን በምሉዕ ለመጠቀም በጋራ ጥረታችን የጀመርነው ሥራ ፍጥነቱን ጠብቆ እንዲሄድ መረባረብ ይገበል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷የወቅቱ የመስኖ ስንዴ ውጠየት እያሳየ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡

በግብርናው ዘርፍ እንደ ሀገር ያለውን አቅም በሙሉ ለመጠቀም እንዲቻልም በጋራ ጥረት የተጀመሩ ሥራዎች ፍጥነታቸውን ጠብቀው እንዲቀጥሉ መረባረብ ያስፈልጋል ብለዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.