Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሙስጠፌ ለሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ አሸኛኘት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ለሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ አሸኛኘት አድርገውላቸዋል፡፡

የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ በጅግጅጋ ከተማ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡

አቶ ሙስጠፌ እና የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳደር ኢብራሂም ኡስማንን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችም በጅግጅጋ ገራድዊልዋል አውሮፕላን ማረፊያ አሸኛኘት አድርገውላቸዋል፡፡

#Ethiopia

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- FBC(Fana Broadcasting Corporate S.C.)
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.