Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ማንቼስተር ሲቲ ጀምስ ትራፎርድን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲ እንግሊዛዊውን ግብ ጠባቂ ጀምስ ትራፎርድን ከበርንሊ ማስፈረሙን ይፋ አደርጓል፡፡ የ22 ዓመቱ ግብ ጠባቂ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ከበርንሊ ጋር በሻምፒዮንሺፑ ማሳለፉ ይታወሳል፡፡ ክለቡ ከአንድ ዓመት የሻምፒዮንሺፕ ቆይታ በኋላ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ቢመለስም ግብ ጠባቂውን ለማንቼስተር ሲቲ አሳልፎ ሰጥቷል፡፡ ግብ ጠባቂው በ2024/25 የውድድር ዓመት በሻምፒዮንሺፑ ለበርንሌይ 45 ጨዋታዎች ላይ ግልጋሎት መስጠት ችሏል፡፡ እንግሊዛዊው ግብ ጠባቂ በማንቼስተር ሲቲ ቤት…
Read More...

ዦአው ፌሊክስ አልናስርን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሳዑዲው ክለብ አልናስር ፖርቹጋላዊውን የፊት መስመር ተጫዋች ዦአው ፌሊክስ ከቼልሲ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ የ25 ዓመቱ ተጫዋች በ30 ሚሊየን ዩሮ መነሻ የዝውውር ሂሳብ አልናስርን የተቀላቀለ ሲሆን፥ በሳዑዲ ፕሮ ሊጉ ክለብ እስከ ፈረንጆቹ 2027 የሚያቆየውን ውል ፈርሟል፡፡ ተጫዋቹ ከቼልሲ በተጨማሪ ለኤሲ ሚላን፣…

ሰንደርላንድ ግራኒት ዣካን ለማስፈረም ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰንደርላንድ የቀድሞ የአርሰናል ተጫዋች ግራኒት ዣካን ከባየርሊቨርኩሰን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል፡፡ ወደ እንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ያደገው ሰንደርላንድ ለግራኒት ዣካ ዝውውር 20 ሚሊየን ዩሮ ወጪ አድርጓል፡፡ የ32 ዓመቱ ተጫዋች በሰንደርላንድ እስከ ፈረንጆቹ 2027 ድረስ የሚያቆየውን የኮንትራት ውል ይፈራረማል፡፡…

አርሰናል ዬከሬሽን ከደጋፊዎቹ ጋር ባስተዋወቀበት ጨዋታ ኒውካስልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል አዲሱ ፈራሚውን ቪክተር ዮኬሬሽ ከደጋፊዎቹ ጋር ባስተዋወቀበት ጨዋታ ኒውካስል ዩናይትድን 3 ለ 2 አሸንፏል፡፡ ሁለቱ ክለቦች ባደረጉት የአቋም መፈተሸ ጨዋታ የአርሰናልን የማሸነፊያ ግቦች ሜሪኖ እና ኦዴጋርድ እንዲሁም መርፊ (በራሱ መረብ ላይ) አስቆጥረዋል፡፡ የኒውካስል ዩናይትድን ግቦች…

አርሰናል ቪክተር ጎከሬሽ ማስፈረሙን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል ከብዙ የዝውውር ውጣ ውረድ በኋላ ስዊድናዊውን የፊት መስመር አጥቂ ቪክተር ጎከሬሽ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ የሰሜን ለንደኑ ክለብ ለ27 ዓመቱ ተጫዋች 63 ሚሊየን ዩሮ እንዲሁም እየታየ በሚጨመር 10 ሚሊየን ዩሮ ዋጋ ነው ተጫዋቹን ከስፖርቲንግ ሊዝበን ያስፈረመው፡፡ ባለፈው የውድድር ዓመት ብቻ 54 ግቦችን…

የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል በድምቀት ተከብሮ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በድምቀት ተከብሮ ተጠናቅቋል አለ የበዓሉ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት። የምስራቅ ሀረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ እና የኮማንድ ፖስቱ ሰብሳቢ ረዳት ኮሚሽነር ናስር መሀመድ፤ በዓሉ ያለምንም እንከን በስኬት መጠናቀቁን ተናግረዋል። ህዝብን ያሳተፈ የቅድመ…

ስፔን ከእንግሊዝ ተጠባቂው የፍጻሜ ጨዋታ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በስዊዘርላንድ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የሴቶች የአውሮፓ ዋንጫ ስፔን ከእንግሊዝ በሚያደርጉት ጨዋታ ነገ ምሽት ፍጻሜውን ያገኛል፡፡ የዓለም ዋንጫ አሸናፊዋ ስፔን በዘንድሮ የአውሮፓ ዋንጫ መድረክ በግማሽ ፍጻሜው ጀርመንን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፋ ለፍጻሜ መብቃቷ ይታወሳል፡፡ ስፔን በግማሽ…