Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን 2 ለ 0 አሸንፏል። ቀን 10፡00 ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተካሄደው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቅቋል። በጨዋታው የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ዘላለም አባተ እና አቡበከር አዳሙ ከመረብ ጋር አገናኝተዋል። የዕለቱ መርሐ ግብር ቀጥሎ ሲካሄድ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት ላይ ወላይታ ድቻ ከ ኢትዮጵያ መድን ይጫወታል። በሊጉ ቀደም ሲል በተካሄዱ…
Read More...

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሀድያ ሆሳዕና አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሀድያ ሆሳዕና ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል። ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ነው ሁለቱ ቡድኖች ነጥብ ተጋርተው ጨዋታቸውን ያጠናቀቁት። ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ስታዲየም…

ባሕር ዳር ከተማ መቻልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ባሕር ዳር ከተማ መቻልን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ቀን 7 ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የባሕር ዳር ከተማን ግቦች ፍቅረሚካኤል ዓለሙ እና ግርማ ዲሳሳ ሲያስቆጥሩ መሐመድ አበራ የመቻልን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል። የሊጉ መርሐ ግብር ቀጥሎ ሲካሄድ ከቀኑ…

በአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ ሁለት የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች አልጄሪያ ከናይጄሪያ እንዲሁም ግብፅ ከኮትዲቯር ይገናኛሉ። ምሽት 1፡00 ሰዓት ላይ በውድድሩ ጠንካራ አቋማቸውን በማስመልከት የምድብ ጨዋታቸውን ሙሉ በሙሉ ያሸነፉት አልጄሪያ እና ናይጄሪያ ግማሽ ፍጻሜውን ለመቀላቀል ይፋለማሉ። የዚህ…

ሴኔጋል ወደ ግማሽ ፍጻሜው ገባች

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር ሴኔጋል ማሊን 1 ለ 0 በማሸነፍ ወደ ግማሽ ፍጻሜው ገብታለች። ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ሴኔጋል ኒጃይ ባስቆጠረው ግብ የግማሽ ፍጻሜ ተፋላሚ ለመሆን በቅታለች። በጨዋታው የማሊው ቢሱማ በሁለት ቢጫ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።…

መቐለ 70 እንደርታ እና ሸገር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር መቐለ 70 እንደርታ እና ሸገር ከተማ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል። አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የተካሄደው የመቐለ 70 እንደርታ እና ሸገር ከተማ ጨዋታ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተጠናቅቋል። ቀን 9 ሰዓት ላይ በተካሄደ…

በአፍሪካ ዋንጫ ሞሮኮ ከካሜሩን የሚያደርጉት የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር አዘጋጇ ሞሮኮ ከካሜሩን ጋር የምታደርገው የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ተጠባቂ ነው። የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የሚጀመር ሲሆን፤ ማሊ ከሴኔጋል ምሽት 1 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ። ማሊ በጥሎ ማለፉ ቱኒዚያን በመለያ ምት በማሸነፍ ለሩብ…