ዘመኑን የዋጁ የጨቅላ ሕጻናት ጽኑ ሕሙማን ማዕከላትን ለማስፋፋት…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘመኑን የዋጁ የጨቅላ ሕጻናት ጽኑ ሕሙማን ማዕከላትን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፡፡
በሆስፒታሉ በ27 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ወጪ በዘመናዊ መልኩ እድሳት የተደረገለት የጨቅላ ሕጻናት ጽኑ ሕሙማን…
የሰው ሰራሽ አስተውሎትን በጤናው ዘርፍ ጥቅም ላይ ለማዋል …
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ሰራሽ አስተውሎት በጤናው ዘርፍ ጥቅም ላይ እንዲውል ለማስቻል እየተሰራ ይገኛል፡፡
ጤና ሚኒስቴር ከላስት ማይል ሄልዝ ጋር በመተባበር ለጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ድጋፍ የሚሰጥ ‘ኤችኢፒ አሲስት’ የተሰኘ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የሚሰራ…
የበዓል ወቅት አመጋገብ ጥንቃቄ…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የበዓላት ወቅት አመጋገብ ተገቢው ጥንቃቄ ካልተደረገበት ለጤና ችግር ሊዳርግ እንደሚችል የጤና ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡
በመሆኑም የበዓላት ወቅት አመጋገብን ጥንቃቄ የተሞላበት ማድረግ እንደሚገባ ይመክራሉ፡፡
ምክንያቱም ቅባት የበዛበት ምግብ…
በሞጆ ደረቅ ወደብ መግቢያና መውጫ ኬላ የምግብና መድኃኒት ላቦራቶሪ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን የጥራት ቁጥጥር ሥርዓትን ለማጠናከር የሚያስችል በሞጆ ደረቅ ወደብ መግቢያና መውጫ ኬላ የምግብና መድኃኒት ላቦራቶሪ አስጀምሯል።
የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ፍሬሕይወት አበበ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ የተመረቀው…
የሰቆጣ ቃል ኪዳን ትግበራ የመጨረሻውን የአምስት ዓመት ምዕራፍ አፅድቀናል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሰቆጣ ቃል ኪዳን ትግበራ የመጨረሻው የአምስት ዓመት የማስፋት ምዕራፍ የትግበራ ማስፈፀሚያ እቅድን አጽድቀናል አሉ፡፡
የምግብ ስርዓት ትራንስፎርሜሽን፣ ስርዓተ ምግብና ሰቆጣ ቃል ኪዳን፣ የጤና መድህን፣…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ዘመናዊ የምርምር ማዕከልን ስራ አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአርማወር ሐንሰን የምርምር ተቋም ቅጥር ግቢ ውስጥ የተገነባውን ዘመናዊ የምርምር ማዕከል መርቀው ስራ አስጀምረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷…
42 በመቶ የሚሆነውን የህክምና ግብአት በሀገር ውስጥ ምርት መሸፈን ተችሏል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር ውስጥ የሚመረተውን የህክምና ግብአት ከ8 ወደ 42 በመቶ ማሳደግ ተችሏል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ።
ሚኒስትሯ 2ኛውን የሕክምና ምርቶች ማኑፋክቸሪንግ ኤግዚቢሽንና 10ኛውን ኢትዮ ኸልዝ አውደ ርዕይ በከፈቱበት ወቅት…
ማሕበረሰብ አቀፍ የጤና መድኅን አገልግሎት…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ የመጣው መንግሥት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መሪነት ጤናማና አምራች ዜጋ እንዲፈጠር በርካታ ስትራቴጂዎችና ሪፎርሞች በመቅረጽ በመተግበር ላይ ይገኛል።
ከእነዚህም ውስጥ ሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋን ተደራሽ…
ከአዕምሮ እድገት ውስንነት ጋር የሚወለዱ ሕጻናትን የሚንከባከቡ ተቋማትን ማስፋት ይገባል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዕምሮ እድገት ውስንነት ጋር የሚወለዱ ሕጻናትን የሚንከባከቡ ተቋማትን ማስፋት ይገባል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡
የዲቦራ ፋውንዴሽን ዓለም አቀፉ የዳውን ሲንድረም ቀንን “ብቸኝነትን በጋራ እንዋጋ” በሚል መሪ ሃሳብ…
የፖሊዮ በሽታ መከላከያ ክትባት እየተሰጠ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖሊዮ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል አለ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፡፡
የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻው እስከ መጋቢት 21 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን፥ እድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ከ17…