የዓይን ብሌን ልገሳን ለማጠናከር…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጅማ የዓይን ባንክ የዓይን ብሌን ንቅለ ተከላ ለማከናወን ሰዎች በሕይወት እያሉ የዓይን ብሌናቸውን እንዲለግሱ ጥሪ አቅርቧል፡፡
የጅማ የዓይን ባንክ የዓይን ብሌን ልገሳ የንቅናቄ መድረክ በጅማ ከተማ አካሄዷል፡፡
የጅማ ዩኒቨርስቲ የዓይን…
የበጎ ፈቃድ የጤና አገልግሎቶች ህብረተሰቡን ተጠቃሚ እያደረጉ ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት አማካኝነት እየተሰጠ ባለው የጤና አገልግሎት በርካታ ዜጎች ተጠቃሚ እየሆኑ ነው አሉ፡፡
ሚኒስትሯ ‘ኸርት አታክ ኢትዮጵያ’ ከቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ጋር በመተባበር እየሰጠ ያለውን ነጻ የልብ…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ አዲስ የላቀ የሕክምና ማዕከልን ሥራ አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በራስ ደስታ ዳምጠው ሆስፒታል ውስጥ የተገነባውን አዲስ የላቀ የሕክምና ማዕከል መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ለታካሚዎች ዘመኑን የዋጀ የሕክምና…
ፍትሃዊና ጠንካራ የጤና ስርዓት ለመገንባት ከጤና ትምህርት ተቋማት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለፍትሃዊና ጠንካራ የጤና ስርዓት ግንባታ ስኬት ከጤና ትምህርት ተቋማት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ።
2ኛው የአፍሪካ የህክምና ትምህርት ጉባኤ "የአፍሪካን የጤና ባለሙያ ኃይል ለአዳዲስ መጻኢ…
የኢትዮጵያ ዲጂታል የጤና ስርዓት ለአፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከዲጂታል ስርዓትና የሰውሰራሽ አስተውሎት ጋር እየተሳሰረ የሚገኘው የኢትዮጵያ የጤና ስርዓት ለአፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን ነው አሉ።
2ኛው የአፍሪካ የህክምና ትምህርት ጉባኤ "የአፍሪካን የጤና ባለሙያ ኃይል…
ኢትዮጵያ የፓንደሚክ ፈንድ የቦርድ ተባባሪ ሊቀመንበርነትን ከሩዋንዳ ተረከበች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ የፓንደሚክ ፈንድ የበላይ ቦርድ ተባባሪ ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል።
ይህን ተከትሎም ዶ/ር መቅደስ ዳባ የፓንደሚክ ፈንድ የቦርድ ተባባሪ ሊቀመንበርነትን ከሩዋንዳ ጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሳቢን ንሳንዚማና…
የዓለም የደም እና የዓይን ብሌን ለጋሾች ቀን እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ሰብአዊ ተግባር ሕይወት ይታደጋል፤ ብርሃን ይመልሳል" በሚል መሪ ሐሳብ የዓለም የደም እና የዓይን ብሌን ለጋሾች ቀን እየተከበረ ነው።
የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ ሚኒስቴሩ ከበጎ ፈቃደኝነት ጋር በተያያዘ ሰፋፊ…
አቶ ደስታ ሌዳሞ በ2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ወጪ የተሰሩ ፕሮጀክቶችን መርቀው ስራ አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በ2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ወጪ የተሰሩ ፕሮጀክቶችን መርቀው ስራ አስጀምረዋል፡፡
ለአገልግሎት ክፍት ከተደረጉት ፕሮጀክቶች በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሚገኙ ዘመናዊ ማዕከላዊ የቀዶ…
የሰራዊቱን የውጊያ ዝግጁነትና የጤና ተደራሽነት ለማሳደግ የሚያስችል ሪፎርም ተደርጓል – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰራዊቱን የውጊያ ዝግጁነት ለማረጋገጥ በቴክኖሎጂ የታገዘ የጤና አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ሁሉን አቀፍ ሪፎርም ተደርጓል አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)፡፡
መከላከያ ሚኒስቴር ፓዲያት የጤና አገልግሎት ግሩፕ ከተሰኘ የሕንድ…
ከንቲባ አዳነች የፎረንሲክና የሥነ ምረዛ ምርመራ ልሕቀት ማዕከልን መረቁ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታልን ዘመናዊ የፎረንሲክ (ዲ ኤን ኤ) እና የሥነ ምረዛ ምርመራ ልሕቀት ማዕከልን መርቀዋል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ የልሕቀት ማዕከሉ…