Fana: At a Speed of Life!

የጤና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ያስቻሉ የሪፎርም ስራዎች ተተግብረዋል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና አገልግሎት ጥራት፣ ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን ማረጋገጥ ያስቻሉ የሪፎርም ስራዎች በላቀ ቁርጠኝነትና ቅንጅት ተተግብረዋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡ የጤና ሚኒስቴር፣ የክልልና የከተማ መስተዳድሮች ጤና ቢሮዎች የጋራ መድረክ…

በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ከ55 ሚሊየን በላይ ዜጎች የህክምና አገልግሎት አግኝተዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ከ55 ሚሊየን በላይ ዜጎች የህክምና አገልግሎት አግኝተዋል አለ የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት። አገልግሎቱ የበጀት ዓመቱን የስራ አፈፃፀም ግምገማ በጎንደር ከተማ እያካሄደ ነው።…

የቻይና አፍሪካ ሆስፒታሎች ህብረት በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ያለውን አጋርነት ያጠናክራል – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና አፍሪካ ሆስፒታሎች ህብረት ትብብር ፕሮግራም በኢትዮጵያ እና በቻይና መካከል ያለውን አጋርነት ይበልጥ የሚያጠናክር ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። የቻይና-አፍሪካ የሮቦቲክ ቀዶ ሕክምና እና የኢንዶስኮፒክ ቴክኖሎጂ ማሰልጠኛ ማዕከላት…

የክረምት በጎ ፈቃደኞች በጅማ ደም ለገሱ  

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ከተማ የሚገኙ የክረምት የማህበረሰብ አገልግሎት በጎ ፈቃደኞች የደም ልገሳ ፕሮግራም አካሄዱ፡፡ የሰላም በጎ ፈቃድ የክረምት የማህበረሰብ አገልግሎት የንቅናቄ ፕሮግራም በጅማ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች እየተካሄደ ነው፡፡ የሰላም በጎ ፈቃድ…

የልብ ህሙማንን ሕይወት ለመታደግ ከፋውንዴሽኑ ጋር ለመስራት ተስማምተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የልብ ህሙማንን ሕይወት ለመታደግ ከኸርት አታክ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ጋር አብረን ለመስራት ተስማምተናል አሉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የፋውንዴሽኑን መስራቾችና የበጎ…

በአፋር ክልል የወባ ስርጭትን ለመከላከል የሚደረገው ዘመቻ ተጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል የወባ ስርጭትን ለመከላከል የሚደረገው ዘመቻ ተጠናክሮ ቀጥሏል አለ የክልሉ ጤና ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ያሲን ሀቢብ እንዳሉት፥ በክልሉ ገቢ ረሱ ዞን በሚገኙ ወረዳዎች የወባ ትንኝ መከላከያ የኬሚካል ርጭት ዘመቻ ተጀምሯል፡፡…

የሀገር ሉዓላዊነትና ብሔራዊ ደህንነት በዜጎች ጤና መጠበቅ ላይ የተመሰረተ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9 ቀን 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜጎችን ጤና መጠበቅ የሀገር ልማት፣ የኢኮኖሚ እድገት እና የብሔራዊ ደህንነት ዋነኛ መሰረት ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው፡፡…

የኢትዮጵያን የመድሃኒት ኢንዱስትሪ አቅም ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋርማኪዩር መድኃኒት ፋብሪካ ያስተዋወቃቸው ምርቶች የኢትዮጵያን የመድሃኒት ኢንዱስትሪ አቅም ለማጠናከር የሚያግዙ ናቸው አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ፡፡ የሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አባል የሆነው ፋብሪካው ለሕፃናት ሕክምና…

የዓይን ብሌን ልገሳን ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጅማ የዓይን ባንክ የዓይን ብሌን ንቅለ ተከላ ለማከናወን ሰዎች በሕይወት እያሉ የዓይን ብሌናቸውን እንዲለግሱ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የጅማ የዓይን ባንክ የዓይን ብሌን ልገሳ የንቅናቄ መድረክ በጅማ ከተማ አካሄዷል፡፡ የጅማ ዩኒቨርስቲ የዓይን…

የበጎ ፈቃድ የጤና አገልግሎቶች ህብረተሰቡን ተጠቃሚ እያደረጉ ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት አማካኝነት እየተሰጠ ባለው የጤና አገልግሎት በርካታ ዜጎች ተጠቃሚ እየሆኑ ነው አሉ፡፡ ሚኒስትሯ ‘ኸርት አታክ ኢትዮጵያ’ ከቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ጋር በመተባበር እየሰጠ ያለውን ነጻ የልብ…