አዲስ አበባን የጤና ቱሪዝም ማዕከል የማድረጉ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የጤና ቱሪዝም ማዕከል የማድረጉ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባ አዳነች ኒው ሊፍ ሜዲካል ኮምፕሌክስ የተሰኘ የጤና ተቋምን በዛሬው ዕለት መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
ከንቲባዋ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷…
የ76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣናዊ ኮሚቴ ስብሰባ ተሳታፊዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እያካሄዱ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣናዊ ኮሚቴ ስብሰባ ተሳታፊዎች በአዲስ አበባ የአካል ብቃት እንቅስቃሴና የእግር ጉዞ እያደረጉ ነው።
የእግር ጉዞው “ንግግርን ወደ ተግባር” በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ሲሆን ተላላፊ ያልሆኑ…
የአፍሪካ ቀጣናዊ የጤና ጉባኤ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያለፈችበትን ጉዞ ለማሳየት ዕድል ይፈጥራል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15/2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣናዊ ጉባኤ ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ያለፈችበትን ረጅም ጉዞ ለማሳየት ዕድል የሚፈጥር ነው አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡
ኢትዮጵያ 76ኛውን የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ኮሚቴ ስብሰባ በሚቀጥለው ሳምንት…
ኢትዮጵያ መድኃኒትና የሕክምና መገልገያዎችን የማምረት አቅሟ እያደገ ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ መድኃኒትና የሕክምና መገልገያዎችን በሀገር ውስጥ የማምረት አቅሟ እያደገ ነው አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ።
13ኛው የምሥራቅ አፍሪካ የጤና አጠባበቅ ፌዴሬሽን ኮንፍረንስ እና ዓለም አቀፍ ኤግዚቢሽን "በምሥራቅ አፍሪካ…
ኢትዮጵያ የአፍሪካ የጤና ኢኮኖሚ መዳረሻ ለመሆን እየሠራች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ የጤና ኢኮኖሚ መዳረሻና ማዕከል ለመሆን በትኩረት እየሠራች ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
13ኛው የምስራቅ አፍሪካ የጤና ፌዴሬሽን ኮንፈረንስና ዓለም አቀፍ የጤና ኤግዚቢሽን በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ…
በአፋር ክልል ከ450 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ከ450 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት በዛሬው ዕለት ተጀምሯል።
በተያዘው ክረምት ከፍለው መታከም የማይችሉ ዜጎችን በጤና በጎ ፈቃድ ለማከም የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል።…
የጤና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ያስቻሉ የሪፎርም ስራዎች ተተግብረዋል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና አገልግሎት ጥራት፣ ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን ማረጋገጥ ያስቻሉ የሪፎርም ስራዎች በላቀ ቁርጠኝነትና ቅንጅት ተተግብረዋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡
የጤና ሚኒስቴር፣ የክልልና የከተማ መስተዳድሮች ጤና ቢሮዎች የጋራ መድረክ…
በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ከ55 ሚሊየን በላይ ዜጎች የህክምና አገልግሎት አግኝተዋል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ከ55 ሚሊየን በላይ ዜጎች የህክምና አገልግሎት አግኝተዋል አለ የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት።
አገልግሎቱ የበጀት ዓመቱን የስራ አፈፃፀም ግምገማ በጎንደር ከተማ እያካሄደ ነው።…
የቻይና አፍሪካ ሆስፒታሎች ህብረት በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ያለውን አጋርነት ያጠናክራል – ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና አፍሪካ ሆስፒታሎች ህብረት ትብብር ፕሮግራም በኢትዮጵያ እና በቻይና መካከል ያለውን አጋርነት ይበልጥ የሚያጠናክር ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ።
የቻይና-አፍሪካ የሮቦቲክ ቀዶ ሕክምና እና የኢንዶስኮፒክ ቴክኖሎጂ ማሰልጠኛ ማዕከላት…
የክረምት በጎ ፈቃደኞች በጅማ ደም ለገሱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ከተማ የሚገኙ የክረምት የማህበረሰብ አገልግሎት በጎ ፈቃደኞች የደም ልገሳ ፕሮግራም አካሄዱ፡፡
የሰላም በጎ ፈቃድ የክረምት የማህበረሰብ አገልግሎት የንቅናቄ ፕሮግራም በጅማ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች እየተካሄደ ነው፡፡
የሰላም በጎ ፈቃድ…