ከ600 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ እየተገነባ የሚገኘው የሱስ ማገገሚያ ማዕከል…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቦሩ ሜዳ ጠቅላላ ሆስፒታል የሱስ ማገገሚያ ማዕከል ግንባታ ከ600 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በፍጥነት እየተከናወነ ይገኛል።
ማዕከሉ በሚቀጥለው ዓመት ወደ አገልግሎት እንደሚገባ የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስኪያጅ ሲሳይ ተበጀ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…
በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 90 ሺህ ዩኒት ደም ለማሰባሰብ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ደም እና ኅብረ-ኅዋስ ባንክ አገልግሎት በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 90 ሺህ ዩኒት ደም ለማሰባሰብ እየተሰራ ነው አለ።
የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሀብታሙ ታዬ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክረምት ወራት በደም እጥረት ምክንያት…
ሚድሮክ ከ170 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኩላሊት ሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ከ170 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኩላሊት ሕክምና ቁሳቁስ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ድጋፍ አድርጓል፡፡
ድጋፉን የተረከቡት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንዳሉት ፥ ሚድሮክ 20…
በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለ5 ሚሊየን ሰዎች ነፃ የጤና ምርመራ ይሰጣል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጤና ዘርፍ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 5 ሚሊየን ሰዎች ነፃ የጤና ምርመራ ለመስጠት ታቅዷል፡፡
የ2017 የጤናው ዘርፍ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተጀምሯል፡፡
በዘርፉ የክረምት በጎ ፈቃድ…
”የሰቆጣ ቃል ኪዳን የማሕበረሰቡን ጤና በማሻሻል የጤና ዋስትና እየሰጠ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰቆጣ ቃል ኪዳን ትግበራ የማሕበረሰቡን ጤና በማሻሻል የጤና ዋስትና እየሰጠ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
የምግብና ሥርዓተ ምግብ ስትራቴጂ እና የሰቆጣ ቃልኪዳን የ2017 ዓ.ም አፈጻጸም እና የቀጣይ ዓመት…
በመዲናዋ የካንሰር ቅድመ ምርመራን ማሻሻል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የጡት እና የፕሮስቴት ካንሰር ቅድመ ምርመራ እና ሪፈራል አቅምን ማሳደግ የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል።
“ክሊኒተች” የተሰኘው ዲጂታል ማጣሪያ ፕሮጀክት በመጀመሪያ ደረጃ ጤና ጣቢያዎች የሚገኙ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙዎች…
ለኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል – የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለኢትዮጵያ በጤና ዘርፍ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል አለ ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ፡፡
የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ማሪያኖ ግሮሲ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ከሚገኘው "የሬይስ ኦፍ ሆፕ 2025" ጉባኤ ጎን ለጎን በጥቁር…
ከ100 በላይ የኤምፖክስ ለይቶ ማቆያና ማከሚያ ማዕከላት ተዘጋጅተዋል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በመላው ኢትዮጵያ ከ100 በላይ የኤምፖክስ ለይቶ ማቆያና ማከሚያ ማዕከላት ተዘጋጅተዋል አለ፡፡
በኢንስቲትዩቱ የኤምፖክስ ቅኝት አስተባባሪ ሚኪያስ አላዩ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለፁት፤ በሁሉም ክልሎችና…
ሆስፒታሉ የሕብረተሰቡን የአገልግሎት ፍላጎት ለማሟላት በትኩረት እየሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕብረተሰቡን የጤና አገልግሎት ፍላጎት ለማሟላት በትኩረት እየሰራ ነው።
የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፈዬራ ዲንሳ (ዶ/ር) ÷ ተቋሙ ከመማር ማስተማር ሥራው ጎን ለጎን ለሕብረተሰቡ ቀልጣፋና…
315 የተሳካ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ደምና ሕብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት 315 የተሳካ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ ህክምና ተሰጥቷል አለ።
በማህበረሰቡ ዘንድ እየዳበረ የመጣውን የደም እና የዐይን ብሌን ልገሳ ተግባርን ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ሀገራዊ ንቅናቄ ''የህይወትና…