ጥራት ያለው የጤና መድህን አገልግሎት ተደራሽነትን ለማስፋት…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥራት ያለው የጤና መድህን አገልግሎት ተደራሽነትን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት፡፡
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ወርቁ እንዳሉት÷ ጤና መድህን የመክፈል አቅም የሌላቸው ዜጎች አስፈላጊውን…
በአንድ ጀምበር 4 ሺህ ዩኒት ደም የማሰባሰብ ዘመቻ ሊጀመር ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ቢግ ብሊዲንግ" የተሰኘ በአንድ ጀምበር 4 ሺህ ዩኒት ደም የማሰባሰብ ዘመቻ በመጪው ቅዳሜ ይጀመራል አለ የኢትዮጵያ ደምና ሕብረህዋስ ባንክ አገልግሎት፡፡
አገልግሎቱ ይህንን የገለጸው በሞጆ ከተማ ከደም ባንኮች እና የክልል የደም ባንክ ተወካዮች…
ከማርበርግ ቫይረስ ታካሚዎች ጋር ንክኪ የነበራቸው ሰዎች ተለይተው ክትትል እየተደረገላቸው ነው – ዶ/ር መቅደስ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከማርበርግ ቫይረስ ታካሚዎች ጋር ንክኪ የነበራቸው 349 ሰዎች ተለይተው ክትትል እየተደረገላቸው ነው አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ።
ሚኒስትሯ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ፥ እስካሁን የማርበርግ ቫይረስ ምርመራ ከተደረገላቸው 73 ሰዎች…
ጤናማ ማኅበረሰብን ለመፍጠር ወሳኝ ሚና ያለው የክትባት ተደራሽነት
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስቴር የክትባት ተደራሽነትን ማጠናከር ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ወሳኝ ሚና አለው አለ።
ህጻናት እንደተወለዱ የሚሰጠው የጉበት በሽታ መከላከያ ክትባት አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአበበች ጎበና ሆስፒታል በይፋ ተጀምሯል።…
ብርሃን ተለግሳ ለማመስገን የቆመች ነፍስ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቤዛዊት ጥላሁን ሁለቱንም የዓይን ብርሃኗን ያጣችው ድንገት ነበር። የሰባተኛ ክፍል ተማሪ እያለች በ12 ዓመቷ።
ድንገት በተከሰተው ዓይነ ስውርነት እሷም ሆነች ቤተሰቧ መደናገጣቸው አልቀረም። እንደ እኩዮቿ ትቦርቅ የነበረችው ቤዛ ቁዘማ ውስጥ…
የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመን እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታልን አገልግሎት አሰጣጥ ለማዘመን እየተሰራ ነው አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)፡፡
አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) እና የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በቢሸፍቱ የመከላከያ…
የማርበርግ ቫይረስን ለመቆጣጠር የተቀናጀ ስራ እየተሰራ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የማርበርግ ቫይረስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከጤና ሚኒስቴር ጋር የተቀናጀ ስራ እየተሰራ ነው አሉ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ እና የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጂንካ ሆስፒታል ተገኝተው…
የማርበርግ ቫይረስ በሽታ መተላለፊያ መንገዶች እና መከላከያ ዘዴዎች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርበርግ ቫይረስ በሽታ (Marburg Virus Disease) በወረርሽኝ መልክ የሚከሰት የደም መፍሰስና ትኩሳት ህመም ሲሆን በሰዎችም ሆነ በሌሎች እንስሳት ላይ ይከሰታል።
የበሽታው ምልክቶች ለቫይረሱ በተጋለጥን ከ2 እስከ 9 ባሉት ቀናት ውስጥ…
የማርበርግ ቫይረስን በአጭር ጊዜ ለመቆጣጠር በቅንጅት እየተሰራ ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርበርግ ቫይረስን በአጭር ጊዜ ለመቆጣጠር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡
ሚኒስትሯ በሰጡት መግለጫ ÷ የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ታማሚ ከተረጋገጠበት ቀን ጀምሮ እስካሁን በበሽታው…
የማርበርግ ቫይረስ በሽታ መተላለፊያ መንገዶች እና መከላከያ ዘዴዎች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርበርግ ቫይረስ በሽታ (Marburg Virus Disease) በወረርሽኝ መልክ የሚከሰት የደም መፍሰስና ትኩሳት ህመም ሲሆን በሰዎችም ሆነ በሌሎች እንስሳት ላይ ይከሰታል።
የበሽታው ምልክቶች ለቫይረሱ በተጋለጥን ከ2 እስከ 9 ባሉት ቀናት ውስጥ…