Fana: At a Speed of Life!

ከ100 በላይ የኤምፖክስ ለይቶ ማቆያና ማከሚያ ማዕከላት ተዘጋጅተዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በመላው ኢትዮጵያ ከ100 በላይ የኤምፖክስ ለይቶ ማቆያና ማከሚያ ማዕከላት ተዘጋጅተዋል አለ፡፡ በኢንስቲትዩቱ የኤምፖክስ ቅኝት አስተባባሪ ሚኪያስ አላዩ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለፁት፤ በሁሉም ክልሎችና…

ሆስፒታሉ የሕብረተሰቡን የአገልግሎት ፍላጎት ለማሟላት በትኩረት እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕብረተሰቡን የጤና አገልግሎት ፍላጎት ለማሟላት በትኩረት እየሰራ ነው። የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፈዬራ ዲንሳ (ዶ/ር) ÷ ተቋሙ ከመማር ማስተማር ሥራው ጎን ለጎን ለሕብረተሰቡ ቀልጣፋና…

315 የተሳካ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ 

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ደምና ሕብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት 315 የተሳካ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ ህክምና ተሰጥቷል አለ። በማህበረሰቡ ዘንድ እየዳበረ የመጣውን የደም እና የዐይን ብሌን ልገሳ ተግባርን ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ሀገራዊ ንቅናቄ ''የህይወትና…

ሀገር በቀል ጥናትና ምርምሮች ለህብረተሰብ ጤና ግብዓትነት እንዲውሉ ማድረግ ያስፈልጋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል ጥናትና ምርምሮችን ወደ ልማት በመቀየር ለህብረተሰብ ጤና ግብዓትነት ማዋል ይገባል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ። አርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (አህሪ) ‘የላቀ የጤና ምርምርና ልማት ለተሻለ ጤና’ በሚል መሪ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወባ በሽታ ሥርጭትን ለመቆጣጠር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መጪውን የክረምት ወራት ተከትሎ የሚከሰተውን የወባ በሽታ ሥርጭት ለመቆጣጠር በትኩረት እየተሰራ ነው። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ባለፉት 10 ወራት 1 ሚሊየን 772…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመጪው ክረምት የወባ በሽታ ሥርጭት እንዳይስፋፋ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመጪዎቹ የክረምት ወራት የወባ በሽታ ሥርጭት እንዳይስፋፋ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል። የክልል ጤና ቢሮ ምክትል እና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጴጥሮስ÷ በክልሉ በክረምት ወራት የሚፈጠረውን የወባ ሥርጭት…

የፌስቱላ ተጠቂዎችን ለማገዝ የሚያስችል የገቢ ማሰባሰቢያ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወሊድ ወቅት የሚከሰት የፌስቱላ ተጠቂዎችን ለማገዝ የሚያስችል የገቢ ማሰባሰቢያ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የገቢ ማሰባሰቢያው በወሊድ ወቅት የሚከሰት ፌስቱላን በተመለከተ አጋርነትን ለማጠናከርና እየተሰሩ ያሉ ወሳኝ ስራዎችን ለማገዝ ይረዳል ነው…

ህዝብ የሚሰበሰብባቸውን ሥፍራዎች ከትንባሆ ጭስ ነጻ የማድረግ ጥረትና ውጤቱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ህዝብ በብዛት የሚሰበሰብባቸውን ሥፍራዎች ከትንባሆ ጭስ ነጻ ለማድረግ በተሰራው ሥራ አበረታች ውጤት መምጣቱን የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታውቋል። የምግብና መድኃኒት አስተዳደር አዋጅ 1112/11 አጫሽ ያልሆኑ ወገኖች ለትንባሆ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታን ለመከላከል እየተሰራ ነው 

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተጋላጭ አካባቢዎችን በመለየት የወባ በሽታን የመከላከል እየተሰራ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የወባ መከላከል ፕሮግራም ከፍተኛ ባለሞያ ዘሪሁን ደሳለኝ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደተናገሩት፤ የወባ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ1 ሚሊየን በላይ ህፃናት የኩፍኝ መከላከያ ክትባት ተከተቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከግንቦት 6 ጀምሮ እየተካሄደ ባለው የተቀናጀ የኩፍኝ መከላከያ ክትባት ዘመቻ እስካሁን 1 ሚሊየን 31 ሺህ 306 ህፃናት መከተባቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ ሳሙኤል ዳርጌ እንደተናገሩት፤ ክትባቱ…