Fana: At a Speed of Life!

በአፋር ክልል የእናቶችና ህጻናት ጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሻሻል …

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋር ክልል ጤና ቢሮ የእናቶች እና ህጻናት ጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሻሻል በትኩረት እየተሰራ ነው አለ፡፡ ቢሮው በእናቶች፣ ህጻናት እና አፍላ ወጣቶች ጤና አገልግሎት ዘርፍ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ አፈጻጸምና ቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ…

የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት ተደራሽነትን ለማስፋት እየተሰራ ነው – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም አካባቢዎች ተደራሽ እንዲሆን እየተሰራ ነው አለ፡፡ በሚኒስቴሩ የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ህይወት ሰለሞን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፥…

ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ አለ ጤና ሚኒስቴር። የዓለም የልብ ቀን "አንድም የልብ ምት አታምልጠን" በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ በአዲስ አበባ በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል። በእለቱም የኢትዮጵያ የልብ…

በአፋር ክልል የፖሊዮ መከላከያ ክትባት መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል 3ኛው ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ጀምሯል። በሎጊያ ከተማ በተካሄደው የክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሀ ግብር ላይ የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ያሲን ሀቢብ እንዳሉት÷ በዘመቻው ከ349 ሺህ 72 በላይ ዕድሜያቸው…

የዕድገት እክል ያለባቸውን ሰዎች ማህበራዊ ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራ የሚገኘው ኒያ ፋውንዴሽን…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኒያ ፋውንዴሽን የጆይ ኦቲዝም ማዕከል ኦቲዝምና ተያያዥ የዕድገት እክል ያለባቸውን ሰዎች ማህበራዊ ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራሁ ነው አለ፡፡ ማዕከሉ በደብረ ብርሃን ከተማ የኦቲዝምን ምንነት በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሂዷል፡፡…

ለክልሎች የተንቀሳቃሽ ክሊኒክ አምቡላንሶች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር ለዘጠኝ ክልሎች 450 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የተንቀሳቃሽ ክሊኒክ አምቡላንሶች ድጋፍ አድርጓል። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ÷ አምቡላንሶቹ ከጃፓን መንግስት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ…

ጤና እና የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል በትኩረት እየተሰራ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ለመጪው ትውልድ ሰፊ ትኩረት በመስጠት በሕጻናት እድገትና ትምህርት ላይ በቁርጠኝነት እየሰራ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤትና የፌዴሬሽን ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ ሥርዓት…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጤና አገልግሎትን ለማሻሻል …

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጤና አገልግሎትን ለማሻሻል በተከናወነ ተግባር ተጨባጭ ውጤት አስመዝግቧል። 'በባለቤትነት ላይ የተመሰረተ እውቅናና ተጠያቂነት ለጠንካራ የጤና ስርዓት ግንባታ' በሚል መሪ ሀሳብ ክልላዊ ዓመታዊ የጤና ጉባኤ በቡታጅራ…

ኢትዮጵያ በመድኃኒት ቁጥጥር የዓለም ጤና ድርጅትን 3ኛ ደረጃ የብቃት ማረጋገጫ ማግኘቷ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት 3ኛ ደረጃ የብቃት ማረጋገጫ (ማቹሪቲ ሌቭል ስሪ) ማሳካቷ ዘርፈ ብዙ ጥቅም አለው። የጤና ሚኒስቴር እና ኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ኢትዮጵያ በዓለም ጤና ድርጅት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሀገራት…

ኢትዮጵያ በመድኃኒት ቁጥጥር የዓለም ጤና ድርጅትን 3ኛ ደረጃ የብቃት ማረጋገጫ አገኘች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመድኃኒት ቁጥጥር የዓለም ጤና ድርጅትን 3ኛ ደረጃ (ማቹሪቲ ሌቭል-3) የብቃት ማረጋገጫ አገኘች፡፡ ድርጅቱ የሀገራት የህክምና ምርቶች ተቆጣጣሪ አካላት የቁጥጥር ስርዓት የደረሰበትን ደረጃ በመገምገም ደረጃ የሚሰጥ ሲሆን፥ ኢትዮጵያ…