ሆስፒታሉ ኢትዮጵያ ራሷን ለመቻል ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የላፍቶ ሆስፒታል ኢትዮጵያ በሁሉም ዘርፎች ራሷን ለመቻልና ለሀገራዊ ልማት ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተገነባው የላፍቶ ሆስፒታል በዛሬው…
የተጠናከረ የኢቦላ በሽታ መከላከል ቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የተጠናከረ የኢቦላ በሽታ መከላከል ቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው አለ፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት ባወጣው መግለጫ፤ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በዩጋንዳ በቡንዲቡግዮ ቫይረስ ዝርያ የሚመጣ የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ተከስቷል።…
ለሕክምና ሙከራዎች ፈቃድ የመስጠትና የቁጥጥር ሥርዓቱን ዲጂታላይዝ ለማድረግ…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዳዲስ የሕክምና ሙከራዎች ወደ ሥራ እንዲገቡ ፈቃድ የመስጠትና የቁጥጥር ሥርዓቱን ዲጂታላይዝ ማድረግ የሚያስችል ሥርዓት ተዘርግቷል አለ ጤና ሚኒስቴር።
የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን አዲስ የተገነባውን የሕክምና ሙከራ የኦንላይን…
አሳሳቢው የመድሐኒቶች በጀርሞች መለመድ ችግር…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፀረ-ተህዋስያን መድሐኒቶች በጀርሞች መለመድ ችግር ከፍተኛ ትኩረት የሚያስፈልገው ጉዳይ ነው አለ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት።
በኢንስቲትዩቱ የአቅም ግንባታ ላቦራቶሪ ዳይሬክተር ዳንኤል መለሰ እንዳሉት÷ በዓለም ላይ ከሚከሰተው ሞት…
ሕክምናን ያስቀጠለ የሳይንስ ጉዞ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም የሕክምና ሙከራ ቀን በዛሬው ዕለት ተከብሮ ውሏል።
በየዓመቱ በፈረንጆች ግንቦት 20 የሚከበረው ቀኑ የሕክምና ምርምርና የሳይንስ ዓለም ለሰው ልጅ ጤና ያበረከቱትን አስደናቂ አስተዋፅኦ የምናስታውስበት ዕለት ነው።
ዕለቱም በፈረንጆች…
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢቦላ ወረርሽኝ የ131 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እየተስፋፋ በሚገኘው የኢቦላ ወረርሽኝ እስካሁን የ131 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡
ወረርሽኙ ባለፉት ሳምንታት በድጋሚ ከተቀሰቀሰ ወዲህ 513 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተገለጸ ሲሆን፥ ወደተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች…
ተጨባጭ ውጤት የተመዘገበበት የትምባሆ ቁጥጥር …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ኢትዮጵያ በትምባሆ ቁጥጥር ተጨባጭ ውጤት አስመዝግባለች አለ።
የዓለም ከትምባሆ ጭስ ነፃ ቀን በዓለም ለ39ኛ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ34ኛ ጊዜ ''ለኒኮቲንና ለትምባሆ ሱሰኝነት አጋላጭ የሆኑ ስልቶችን…
የተቀናጀ የጤና ዘመቻ በአፋር ክልል…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ለሁለት ሳምንት የሚቆይ የተቀናጀ የጤና ዘመቻ መርሐ ግብር ተጀምሯል።
የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ እንዳሉት÷ በጤናው ዘርፍ የተቀናጀ ሥራ መስራት አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።
በተለይም…
በሽንሌ ከተማ በ100 ሚሊየን ብር የተገነባው ኦክስጅን ፋብሪካ ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክለል ሽንሌ ከተማ በፋራሕ ዋይስ ዱሌ አጠቃላይ ሆስፒታል የተገነባው የኦክስጅን ማምረቻ ፋብሪካ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል፡፡
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ…
የጤና ዲፕሎማሲ ዘርፍ ከፍ ያሉ እመርታዎች የተመዘገበበት አንዱና ዋነኛው መስክ ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በለውጡ ዓመታት የጤና ዲፕሎማሲ ዘርፍ ከፍ ያሉ እመርታዎች የተመዘገበበት አንዱና ዋነኛው መስክ ነው አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ።
ሚኒስትሯ ይህንን ያሉት የማህበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ’’ በሚል መሪ ሐሳብ የተዘጋጀውና…