Fana: At a Speed of Life!

በጤና ቁጥጥር ሥርዓት ላይ ያተኮረ ሀገር አቀፍ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጤና የቁጥጥር ሥርዓት ላይ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን ለመገምገምና ቀጣይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ያለመ ሀገር አቀፍ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። መርሐ ግብሩ “ጠንካራ የጤና ቁጥጥር ለማይበገር የጤና ሥርዓት” በሚል መሪ…

የክትባት ተደራሽነትን ይበልጥ ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁሉን አቀፍ የክትባት አገልገሎት ተደራሽነትን ይበልጥ ለማጠናከር ሁሉም የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል አለ የጤና ሚኒስቴር፡፡ በሚኒስቴሩ የክትባት አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ አቶ መልካሙ አያሌው እንዳሉት÷ ክትባት በሽታ የመከላከልና መቋቋም አቅም…

የአማራ ክልል መንግሥት ለጤና መድሕን አገልግሎት 845 ሚሊየን ብር ድጎማ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል መንግሥት ለጤና መድሕን አገልግሎት 845 ሚሊየን ብር ድጎማ አድርጓል አለ የክልሉ ጤና ቢሮ። የቢሮው የጽ/ቤት ኃላፊ ክሽን ወልዴ በማሕበረሰብ ጤና መድሕን አባላት የሚነሳውን የመድኃኒት አቅርቦት ቅሬታ ለመፍታት የክልሉ መንግሥት…

ጤና ሚኒስቴር በድሮን የታገዘ የክትባት ሥርጭት በይፋ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርበርግ ቫይረስ ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች የሕይወት አድን መድኃኒቶችንና ክትባቶችን በድሮን የማድረስ ሥራ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል። የጤና ሚኒስቴር ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር በመተባበር ነው በድሮን የታገዘውን የክትባት ሥርጭት…

በፖሊሲ የተደገፈ መፍትሔ የሚሹት የዩኒቨርሲቲዎች የማስተማሪያ ሆስፒታሎች…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩኒቨርሲቲዎች የማስተማሪያ ሆስፒታሎች ያሉባቸውን ችግሮች ለመቅረፍ በፖሊሲ የተደገፈ መፍትሔ ያስፈልጋል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሽኔ። ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ማዕከል 25 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የተለያዩ የህክምና መሳሪያዎች…

የዲጂታል ጤና ሥርዓትን ለማጠናከር..

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጨቅላ ሕፃናትና የእናቶች ጤና አገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን ለማጠናክር የሚውል በተለያዩ ክልሎች ለሚገኙ 206 የጤና ተቋማት የኮምፒውተር ድጋፍ ተደርጓል፡፡ የጨቅላ ሕጻናትን ሞት ከመቀነስና የእናቶችን ጤና ከማሻሻል ረገድ እየተሰሩ ያሉ ሥራዎች…

የሀገር በቀል ማህበራት ሚና ኤችአይቪን ለመከላከልና መቆጣጠር..

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር በቀል ማህበራትን ተሳትፎ ማሳደግ ለኤችአይቪ (ኤድስ) መከላከልና መቆጣጠር ወሳኝ ሚና አለው አለ የጤና ሚኒስቴር፡፡ ሀገር አቀፍ የኤችአይቪ፣ ሄፓታይተስና የአባላዘር በሽታዎች ፕሮግራም የ2018 ዓ.ም መጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም…

የኢትዮጵያን ባሕላዊ ምግቦች ይበልጥ ለማስተዋወቅ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ብሔሮችና ብሔረሰቦች መገኛ በሆነችው ኢትዮጵያ ከሕዝቦች ባሕልና እና ማንነት የተቀዱ በርካታ ባሕላዊ ምግቦች ይገኛሉ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል ተስፋዬ ባንጎ እንደሚሉት ÷ በኢትዮጵያ የተለያዩ…

የመንግሥት ሰራተኞች እና ጡረተኞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የጤና መድኅን ስርዓት ለመተግበር …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ሰራተኞች እና ጡረተኞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የማህበራዊ ጤና መድኅን ስርዓት ለመተግበር እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ጤና መድኀን አገልግሎት። የኢትዮጵያ ጤና መድኀን አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ያምሮት አንዱዓለም ከፋና ፖድካስት ጋር…

ደረጃቸውን ያልጠበቁ መድኃኒቶች ስርጭትን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት የተጠናከረ አጋርነት ወሳኝ ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደረጃቸውን ያልጠበቁና ተመሳስለው የተመረቱ መድኃኒቶች ስርጭትን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት የተጠናከረ አጋርነት ወሳኝ ነው አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ። በኢትዮጵያ ደረጃቸውን ያልጠበቁ የመድኃኒት ምርቶችን ስርጭት ለመከላከል የተዘጋጀ…