Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 263 የህክምና ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ54ኛ ዙር ያስተማራቸውን 263 ተማሪዎች አስመርቋል። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የጤና አገልግሎት ጥራት፣ ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት የጤና…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 891 ሺህ ቤተሰብ የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 891 ሺህ ቤተሰብ የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል አለ የክልሉ ጤና ቢሮ። የጤና ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ አፈፃፀም ግምገማ በወልቂጤ ከተማ እያካሄደ ሲሆን÷ በሁሉም ዘርፎች በተከናወኑ…

የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት ፕሮግራም የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል ጠቃሚ ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት ፕሮግራም የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል ጠቃሚ ነው አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡ 4ኛው ዙር የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት የእውቅና መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ ዶ/ር መቅደስ…

የዲቦራ ፋውንዴሽን ማስተባበሪያ ቢሮ በቡታጅራ ጠቅላላ ሆስፒታል ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲቦራ ፋውንዴሽን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመጀመሪያ ቅርንጫፍ ማስተባበሪያ ቢሮ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን ቡታጅራ ጠቅላላ ሆስፒታል ላይ ከፍቷል። የፋውንዴሽኑ መስራችና ባለቤት አቶ አባዱላ ገመዳ ምስረታውን አስመልክቶ…

በኦሮሚያ ክልል የእናቶች እና ህጻናት ጤና ለመጠበቅ የሚሰራው ስራ ውጤት እያመጣ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የእናቶች እና ህጻናት ጤና ለመጠበቅ የሚሰራው ስራ ከፍተኛ ውጤት እያመጣ ነው አለ የክልሉ ጤና ቢሮ። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ነጻነት ወርቅነህ (ፕ/ር) በክልሉ ጅማ ዞን ሸቤ ሶምቦ ወረዳ የእናቶች እና ህፃናትን ጤና ለመጠበቅ…

የሕክምና ኦክስጅን አቅርቦትን ለማሻሻል…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ያሉ የሕክምና ኦክስጅን ማምረቻዎች ቁጥር 85 ደርሷል አለ የጤና ሚኒስቴር፡፡ የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ፍሬሕይወት አበበ በሕክምና ኦክስጅን አቅርቦት ዙሪያ ከክልል ጤና ቢሮ ኃላፊዎችና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት መክረዋል፡፡…

የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ስርዓትን የሚያዘምን ዲጂታል አሰራር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ስርዓትን የሚያዘምን ዲጂታል አሰራር ይፋ አድርጓል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ በማስተዋወቂያ መድረኩ ላይ እንዳሉት÷ የዲጂታል ስርዓቱ በኢትዮጵያ…

የፆም የጤና ጥቅሞች…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች እና በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት የሚሰጣቸው የጾም ወቅቶች ላይ እንገኛለን። ፆም በበርካታ ሕዝቦች የሚከወን እና በተለይም በሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች ላይ ከፍተኛ ስፍራ…

በወሊድ ወቅት ጽኑ ሕመም ላይ ለነበረች እናት ደም በመለገስ ሕይወቷን የታደገው ዶክተር..

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በወሊድ ወቅት ጽኑ ሕመም ላይ ለነበረች እናት ከስጦታወች ሁሉ የላቀውን ደም በመለገስ ሕይወቷን መታደግ የቻለው ዶክተር በበርካቶች ዘንድ ምስጋና ተችሮታል፡፡ ዶክተር ሰይድ አሕመድ ይባላል፡፡ በከሚሴ ጠቅላላ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ነው፡፡…

በደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኩላሊት እጥበት ማዕከል ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኩላሊት እጥበት ማዕከል ግንባታ ተጀምሯል። የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አወል ሰይድ (ዶ/ር)በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ እንዳሉት÷ ግንባታው ለወሎ ቴርሸሪ ኬር ሆስፒታል ግንባታ ሕብረተሰቡ ቀደም ሲል…