የሰቆጣ ቃል ኪዳን ትግበራ የመጨረሻውን የአምስት ዓመት ምዕራፍ አፅድቀናል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሰቆጣ ቃል ኪዳን ትግበራ የመጨረሻው የአምስት ዓመት የማስፋት ምዕራፍ የትግበራ ማስፈፀሚያ እቅድን አጽድቀናል አሉ፡፡
የምግብ ስርዓት ትራንስፎርሜሽን፣ ስርዓተ ምግብና ሰቆጣ ቃል ኪዳን፣ የጤና መድህን፣…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ዘመናዊ የምርምር ማዕከልን ስራ አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአርማወር ሐንሰን የምርምር ተቋም ቅጥር ግቢ ውስጥ የተገነባውን ዘመናዊ የምርምር ማዕከል መርቀው ስራ አስጀምረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷…
42 በመቶ የሚሆነውን የህክምና ግብአት በሀገር ውስጥ ምርት መሸፈን ተችሏል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር ውስጥ የሚመረተውን የህክምና ግብአት ከ8 ወደ 42 በመቶ ማሳደግ ተችሏል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ።
ሚኒስትሯ 2ኛውን የሕክምና ምርቶች ማኑፋክቸሪንግ ኤግዚቢሽንና 10ኛውን ኢትዮ ኸልዝ አውደ ርዕይ በከፈቱበት ወቅት…
ማሕበረሰብ አቀፍ የጤና መድኅን አገልግሎት…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ የመጣው መንግሥት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መሪነት ጤናማና አምራች ዜጋ እንዲፈጠር በርካታ ስትራቴጂዎችና ሪፎርሞች በመቅረጽ በመተግበር ላይ ይገኛል።
ከእነዚህም ውስጥ ሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋን ተደራሽ…
ከአዕምሮ እድገት ውስንነት ጋር የሚወለዱ ሕጻናትን የሚንከባከቡ ተቋማትን ማስፋት ይገባል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዕምሮ እድገት ውስንነት ጋር የሚወለዱ ሕጻናትን የሚንከባከቡ ተቋማትን ማስፋት ይገባል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡
የዲቦራ ፋውንዴሽን ዓለም አቀፉ የዳውን ሲንድረም ቀንን “ብቸኝነትን በጋራ እንዋጋ” በሚል መሪ ሃሳብ…
የፖሊዮ በሽታ መከላከያ ክትባት እየተሰጠ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖሊዮ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል አለ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፡፡
የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻው እስከ መጋቢት 21 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን፥ እድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ከ17…
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 263 የህክምና ተማሪዎችን አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ54ኛ ዙር ያስተማራቸውን 263 ተማሪዎች አስመርቋል።
የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የጤና አገልግሎት ጥራት፣ ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት የጤና…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 891 ሺህ ቤተሰብ የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 891 ሺህ ቤተሰብ የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል አለ የክልሉ ጤና ቢሮ።
የጤና ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ አፈፃፀም ግምገማ በወልቂጤ ከተማ እያካሄደ ሲሆን÷ በሁሉም ዘርፎች በተከናወኑ…
የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት ፕሮግራም የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል ጠቃሚ ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት ፕሮግራም የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል ጠቃሚ ነው አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡
4ኛው ዙር የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት የእውቅና መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡
ዶ/ር መቅደስ…
የዲቦራ ፋውንዴሽን ማስተባበሪያ ቢሮ በቡታጅራ ጠቅላላ ሆስፒታል ተከፈተ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲቦራ ፋውንዴሽን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመጀመሪያ ቅርንጫፍ ማስተባበሪያ ቢሮ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን ቡታጅራ ጠቅላላ ሆስፒታል ላይ ከፍቷል።
የፋውንዴሽኑ መስራችና ባለቤት አቶ አባዱላ ገመዳ ምስረታውን አስመልክቶ…