Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች የፎረንሲክና የሥነ ምረዛ ምርመራ ልሕቀት ማዕከልን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታልን ዘመናዊ የፎረንሲክ (ዲ ኤን ኤ) እና የሥነ ምረዛ ምርመራ ልሕቀት ማዕከልን መርቀዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ የልሕቀት ማዕከሉ…

በአራት ክልሎች የኩፍኝ መከላከያ ክትባት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ፣ አማራ፣ ሶማሌና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ከ418 ሺህ በላይ ህፃናት ለማድረስ ታቅዶ እየተሰጠ ነው። በኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክትባት የምንከላከላቸው በሽታዎች ቅኝት ምላሽ ሰጪ ባለሙያ…

በጤናው ዘርፍ የተከናወኑ መሠረተ ልማቶች ለጤና ቱሪዝም ማዕከልነት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጤናው ዘርፍ የተከናወኑ የመሠረተ ልማት ግንባታዎችና የጥራት ማሻሻያዎች ኢትዮጵያን የጤና ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ ትልቅ አቅም እየሆኑ መጥተዋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኅብረተሰቡ ዘንድ የሚታየው…

ላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የላቁ የህክምና ቴክኖሎጂዎችን ያካተተ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዘመኑ የደረሰባቸውን የላቁ የህክምና ቴክኖሎጂዎች ያካተተ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተገነባው የላፍቶ ሆስፒታል በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር…

ሆስፒታሉ ኢትዮጵያ ራሷን ለመቻል ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የላፍቶ ሆስፒታል ኢትዮጵያ በሁሉም ዘርፎች ራሷን ለመቻልና ለሀገራዊ ልማት ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተገነባው የላፍቶ ሆስፒታል በዛሬው…

የተጠናከረ የኢቦላ በሽታ መከላከል ቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የተጠናከረ የኢቦላ በሽታ መከላከል ቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው አለ፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት ባወጣው መግለጫ፤ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በዩጋንዳ በቡንዲቡግዮ ቫይረስ ዝርያ የሚመጣ የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ተከስቷል።…

ለሕክምና ሙከራዎች ፈቃድ የመስጠትና የቁጥጥር ሥርዓቱን ዲጂታላይዝ ለማድረግ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዳዲስ የሕክምና ሙከራዎች ወደ ሥራ እንዲገቡ ፈቃድ የመስጠትና የቁጥጥር ሥርዓቱን ዲጂታላይዝ ማድረግ የሚያስችል ሥርዓት ተዘርግቷል አለ ጤና ሚኒስቴር። የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን አዲስ የተገነባውን የሕክምና ሙከራ የኦንላይን…

አሳሳቢው የመድሐኒቶች በጀርሞች መለመድ ችግር…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፀረ-ተህዋስያን መድሐኒቶች በጀርሞች መለመድ ችግር ከፍተኛ ትኩረት የሚያስፈልገው ጉዳይ ነው አለ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት። በኢንስቲትዩቱ የአቅም ግንባታ ላቦራቶሪ ዳይሬክተር ዳንኤል መለሰ እንዳሉት÷ በዓለም ላይ ከሚከሰተው ሞት…

ሕክምናን ያስቀጠለ የሳይንስ ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም የሕክምና ሙከራ ቀን በዛሬው ዕለት ተከብሮ ውሏል። በየዓመቱ በፈረንጆች ግንቦት 20 የሚከበረው ቀኑ የሕክምና ምርምርና የሳይንስ ዓለም ለሰው ልጅ ጤና ያበረከቱትን አስደናቂ አስተዋፅኦ የምናስታውስበት ዕለት ነው። ዕለቱም በፈረንጆች…

በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢቦላ ወረርሽኝ የ131 ሰዎች ህይወት አለፈ ‎

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እየተስፋፋ በሚገኘው የኢቦላ ወረርሽኝ እስካሁን የ131 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡ ወረርሽኙ ባለፉት ሳምንታት በድጋሚ ከተቀሰቀሰ ወዲህ 513 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተገለጸ ሲሆን፥ ወደተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች…