የእናቶች ጤና አገልግሎትን በዲጂታል አማራጭ ክትትል ማድረግ…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእናቶች ጤና አገልግሎትን በዲጂታል አማራጭ ክትትል ማድረግ በእርግዝና፣ ወሊድና ድህረ ወሊድ ጊዜ የሚከሰቱ ችግሮችን ለመለየትና ምላሽ ለመስጠት ያግዛል አለ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ።
የክልሉ ጤና ቢሮ የጤናማ እናትነት ወር ማጠቃለያ መርሐ…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቅድመና ድህረ ወሊድ አገልግሎት መጠናከር በጤና ተቋም የሚወልዱ እናቶችን ቁጥር አሳድጓል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቅድመ ወሊድና ድህረ ወሊድ አገልግሎት መጠናከር በጤና ተቋም የሚወልዱ እናቶችን ቁጥር አሳድጓል አለ የክልሉ ጤና ቢሮ።
"ፈጠራና ዘላቂ ፋይናንስ ለጤናማ እናትነት" በሚል መሪ ሀሳብ የጤናማ እናትነት ወር በክልሉ ቡታጅራ…
በአማራ ክልል በጤና ጣቢያዎች የሚሰጠውን የእናቶች ህክምና አገልግሎት ለማሻሻል እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ በክልሉ በሚገኙ ጤና ጣቢያዎች ውስጥ የሚሰጠውን የእናቶች ህክምና አገልግሎት ለማሻሻል በትኩረት እየተሰራ ነው አለ።
ቢሮው “ፈጠራና ዘላቂ ፋይናንስ ለጤናማ እናትነት” በሚል መሪ ሀሳብ የተከበረውን ጤናማ የእናትነት ወር…
በአዋጁ የተከለከሉት የፕላስቲክ ከረጢቶች የትኞቹ ናቸው?
አዲስ አበባ፣ ጥር 29 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውሉ የፕላስቲክ ከረጢቶችን መጠቀም የሚከለክለው አዋጅ ካሳለፍነው ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ተደርጓል፡፡
ሕብረተሰቡም አዋጁ የወጣበትን ዓላማ በመረዳት የተከለከሉ የፕላስቲክ ከረጢቶችን ባለመጠቀም…
ኢትዮጵያ በቅርቡ የማርበርግ ቫይረስ ስርጭትን መቆጣጠር መቻሏ ትልቅ ስኬት ነው – የሮተሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቅርቡ የማርበርግ ቫይረስ ስርጭትን ሙሉ ለሙሉ መቆጣጠር መቻሏ ትልቅ ስኬት ነው አሉ የሮተሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት ፍራንሲስኮ ኦሬዞ፡፡
ፕሬዚዳንቱ ከጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ጋር ባደረጉት ውይይት ጤና ሚኒስቴር በቅርቡ…
ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን መቆጣጠሯ የድንገተኛ ወረርሽኝ መከላከል አቅሟን ያሳያል – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን የተቆጣጠረችበት መንገድ ድንገተኛ የበሽታ ሥርጭትን የመከላከል አቅሟን የሚያሳይ ነው አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ።
የኢትዮጵያ ድንገተኛ የማሕበረሰብ ጤና አደጋ ፈጣን ምላሽና አመራር ስኬቶች…
ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረች
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስ በሽታን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር ተችሏል አለ የጤና ሚኒስቴር፡፡
የኢትዮጵያ ድንገተኛ የማሕበረሰብ ጤና አደጋ ፈጣን ምላሽና አመራር ስኬቶች እንዲሁም የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ቁጥጥር ማብሰሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡…
የጤና ዘርፍ ሠራተኞች የማህበራዊ ጤና መድኅን አገልግሎት ተጠቃሚ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ዘርፍ ሠራተኞችና ቤተሰቦቻቸውን ተጠቃሚ የሚያደርግ የማህበራዊ ጤና መድህን አገልግሎት ትግበራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡
የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ተስፋዬ ወርቁ እንዳሉት ÷ጤናማና አምራች ዜጋ በመፍጠር…
በሕብረተሰብ ጤና ላይ ጉዳት ሊያስከትሉ በሚችሉ የጨው ምርቶች ላይ ርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕብረተሰብ ጤና ላይ ጉዳት ሊያስከትሉ በሚችሉ ከ13 ሺህ ኩንታል በላይ የጨው ምርቶች ላይ ርምጃ ወስጃለሁ አለ የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን።
የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ነጋሽ ስሜ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፥ ተቋሙ ከብሔራዊ…
በሶማሌ ክልል የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነትን የማሳደግ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሀመድ በክልሉ የሕክምና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን በማሳደግ ጤናማና አምራች ዜጋ የማፍራት ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ።
ካራማራ አጠቃላይ ሆስፒታል ያስገነባው የእናቶች እና ህጻናት ማዕከል ተመርቆ…