የፆም የጤና ጥቅሞች…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች እና በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት የሚሰጣቸው የጾም ወቅቶች ላይ እንገኛለን።
ፆም በበርካታ ሕዝቦች የሚከወን እና በተለይም በሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች ላይ ከፍተኛ ስፍራ…
በወሊድ ወቅት ጽኑ ሕመም ላይ ለነበረች እናት ደም በመለገስ ሕይወቷን የታደገው ዶክተር..
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በወሊድ ወቅት ጽኑ ሕመም ላይ ለነበረች እናት ከስጦታወች ሁሉ የላቀውን ደም በመለገስ ሕይወቷን መታደግ የቻለው ዶክተር በበርካቶች ዘንድ ምስጋና ተችሮታል፡፡
ዶክተር ሰይድ አሕመድ ይባላል፡፡ በከሚሴ ጠቅላላ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ነው፡፡…
በደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኩላሊት እጥበት ማዕከል ግንባታ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኩላሊት እጥበት ማዕከል ግንባታ ተጀምሯል።
የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አወል ሰይድ (ዶ/ር)በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ እንዳሉት÷ ግንባታው ለወሎ ቴርሸሪ ኬር ሆስፒታል ግንባታ ሕብረተሰቡ ቀደም ሲል…
በክልሉ ወረርሽኝና ድንገተኛ የጤና አደጋዎች ጫና በከፍተኛ ሁኔታ መቀነስ ተችሏል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወረርሽኝ እና ድንገተኛ የጤና አደጋዎች ጫና በከፍተኛ ሁኔታ መቀነስ ተችሏል አለ የክልሉ ጤና ቢሮ።
የቢሮው የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2018 በጀት የግማሽ ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ በሀላባ…
የእናቶች ጤና አገልግሎትን በዲጂታል አማራጭ ክትትል ማድረግ…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእናቶች ጤና አገልግሎትን በዲጂታል አማራጭ ክትትል ማድረግ በእርግዝና፣ ወሊድና ድህረ ወሊድ ጊዜ የሚከሰቱ ችግሮችን ለመለየትና ምላሽ ለመስጠት ያግዛል አለ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ።
የክልሉ ጤና ቢሮ የጤናማ እናትነት ወር ማጠቃለያ መርሐ…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቅድመና ድህረ ወሊድ አገልግሎት መጠናከር በጤና ተቋም የሚወልዱ እናቶችን ቁጥር አሳድጓል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቅድመ ወሊድና ድህረ ወሊድ አገልግሎት መጠናከር በጤና ተቋም የሚወልዱ እናቶችን ቁጥር አሳድጓል አለ የክልሉ ጤና ቢሮ።
"ፈጠራና ዘላቂ ፋይናንስ ለጤናማ እናትነት" በሚል መሪ ሀሳብ የጤናማ እናትነት ወር በክልሉ ቡታጅራ…
በአማራ ክልል በጤና ጣቢያዎች የሚሰጠውን የእናቶች ህክምና አገልግሎት ለማሻሻል እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ በክልሉ በሚገኙ ጤና ጣቢያዎች ውስጥ የሚሰጠውን የእናቶች ህክምና አገልግሎት ለማሻሻል በትኩረት እየተሰራ ነው አለ።
ቢሮው “ፈጠራና ዘላቂ ፋይናንስ ለጤናማ እናትነት” በሚል መሪ ሀሳብ የተከበረውን ጤናማ የእናትነት ወር…
በአዋጁ የተከለከሉት የፕላስቲክ ከረጢቶች የትኞቹ ናቸው?
አዲስ አበባ፣ ጥር 29 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውሉ የፕላስቲክ ከረጢቶችን መጠቀም የሚከለክለው አዋጅ ካሳለፍነው ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ተደርጓል፡፡
ሕብረተሰቡም አዋጁ የወጣበትን ዓላማ በመረዳት የተከለከሉ የፕላስቲክ ከረጢቶችን ባለመጠቀም…
ኢትዮጵያ በቅርቡ የማርበርግ ቫይረስ ስርጭትን መቆጣጠር መቻሏ ትልቅ ስኬት ነው – የሮተሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቅርቡ የማርበርግ ቫይረስ ስርጭትን ሙሉ ለሙሉ መቆጣጠር መቻሏ ትልቅ ስኬት ነው አሉ የሮተሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት ፍራንሲስኮ ኦሬዞ፡፡
ፕሬዚዳንቱ ከጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ጋር ባደረጉት ውይይት ጤና ሚኒስቴር በቅርቡ…
ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን መቆጣጠሯ የድንገተኛ ወረርሽኝ መከላከል አቅሟን ያሳያል – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን የተቆጣጠረችበት መንገድ ድንገተኛ የበሽታ ሥርጭትን የመከላከል አቅሟን የሚያሳይ ነው አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ።
የኢትዮጵያ ድንገተኛ የማሕበረሰብ ጤና አደጋ ፈጣን ምላሽና አመራር ስኬቶች…