በአሜሪካ ማሳቹሴትስ በደረሰ የእሳት አደጋ የ9 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ማሳቹሴትስ ግዛት ባለ 3 ፎቅ ሕንጻ መኖሪያ ቤት ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡
ከዚህ ባለፈም በተፈጠረው አደጋው በርካታ ነዋሪዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው የአካባቢው ባለስልጣናት ተናግረዋል፡፡
በመኖሪያ ቤቱ ላይ የተከሰተው የእሳት የአደጋ መንስዔ እየተጣራ እንደሚገኝ መገለጹንም ኤቢሲ ኒውስ ዘግቧል፡፡
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Documentary YouTube www.youtube.com/@fanamcdocumentary በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!