Fana: At a Speed of Life!

ደቡብ አፍሪካ ዚምባቡዌን በማሸነፍ ጥሎ ማለፉን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ ዚምባቡዌን 3 ለ 2 አሸንፋለች፡፡

ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ የደቡብ አፍሪካን የማሸነፊያ ግቦች ሞሬሚ፣ ፎስተር እና አፖሊስ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡

የዙምባቡዌን ግቦች ደግሞ ማስዋንሂሴ እና ሞዲባ (በራስ ላይ) አስቆጥረዋል፡፡

በተመሳሳይ ሰዓት ግብጽ እና አንጎላ ያደረጉት ጨዋታ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተጠናቅቋል።

በምድብ ሁለት ከተደለደሉት መካከል ግብጽ እና ደቡብ አፍሪካ ጥሎ ማለፉን መቀላቀላቸውን አረጋግጠዋል፡፡

በምድብ አንድ አዘጋጇ ሞሮኮን ከዛምቢያ እንዲሁም ኮሞሮስን ከማሊ የሚያገናኘው ጨዋታ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ይካሄዳል፡፡

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation

Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting

Facebook https://web.facebook.com/fanasport

Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate

Telegram t.me/fanatelevision

Website www.fanamc.com

TikTok www.tiktok.com/@fana_television

WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29

Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment

TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment

Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.