Fana: At a Speed of Life!

አልጄሪያ እና ቡርኪና ፋሶ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታ አልጄሪያ እና ቡርኪና ፋሶ አሸንፈዋል።

በምድብ አምስት ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ በአልጀሪያ ኢኳቶሪያል ጊኒን 3 ለ 1 አሸንፋለች።

የአልጀኢሪያን የማሸነፊያ ግቦች ኢብራሂም ማዛ፣ ፋሬስ ቻይቢ እና ዚነዲን ቤላይድ ሲያስቆጥሩ ኤሚሊዮ ንሱ የኢኳቶሪያል ጊኒን ብቸኛ ግብ ከመረብ አገናኝቷል።

እንዲሁም በተመሳሳይ ሰዓት በተደረገው ጨዋታ ቡርኪና ፋሶ ሱዳንን 2 ለ 0 ማሸነፍ ችላለች።

በጨዋታው ላሲና ትራኦሬ እና አርሴን ኩዋሲ የቡርኪናፋሶን ግቦች አስቆጥረዋል።

ምድቡን አልጄሪያ ዘጠኝ ነጥብ በመያዝ ስታጠናቅቅ ቡርኪና ፋሶ በስድስት ነጥብ 2ኛ ደረጃን በመያዝ ጥሎ ማለፉን ተቀላቅለዋል።

ምሽት 4 ሰዓት ላይ የምድብ ስድስት ጨዋታዎች ቀጥለው ሲካሄዱ ጋቦን ከኮትዲቯር እንዲሁም ሞዛምቢክ ከካሜሩን ይጫወታሉ።

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation

Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting

Facebook https://web.facebook.com/fanasport

Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate

Telegram t.me/fanatelevision

Website www.fanamc.com

TikTok www.tiktok.com/@fana_television

WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29

Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment

TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment

Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.