Fana: At a Speed of Life!

የአርሰናል የቀድሞ ተጫዋች ባካሪ ሳኛ በአዲስ አበባ..

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳዊው የአርሰናል እና የማንቸስተር ሲቲ የቀድሞ ተጫዋች ባካሪ ሳኛ አዲስ አበባ ይገኛል፡፡

አንጋፋው ተጫዋች የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከማክሮን የትጥቅ አምራች ድርጅት ጋር የሚያደርገው የሁለትዮሽ ስምምነት አካል መሆኑ ተመላክቷል።

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከግብፅ ጋር ያደረገውን ጨዋታ ተመልክቻለሁ ያለው ሳኛ÷ ኢትዮጵያ ጥሩ ብሔራዊ ቡድን አላት፤ የዚህ አካል ሆኜ አዲስ አበባ በመምጣቴ ደስተኛ ነኝ ብሏል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.