Fana: At a Speed of Life!

ማንቼስተር ዩናይትድ ፉልሃምን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ24ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በሜዳው ኦልድትራፎርድ ፉልሃምን ያስተናገደው ማቼስተር ዩናይትድ 3 ለ 2 አሸንፏል፡፡
የማንቼስተር ዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ካሴሜሮ፣ ማቲያስ ኩንሃ እና ቤንጃሚን ሴሼኮ ሲያስቆጥሩ የፉልሃምን ግቦች ራዎል ሄሚኔዝና ኬቪን ከመረብ አሳርፈዋል፡፡
በተመሳሳይ ሰዓት በተደረጉ ሌሎች ጨዋታዎች አስቶንቪላ በሜዳው ቪላፓርክ በብሬንትፎርድ 1 ለ 0 ሽንፈት ሲያስተናግድ፤ ኖቲንግሃም ፎረስት ከክሪስታል ፓላስ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.