Fana: At a Speed of Life!

በባቲ ከተማ የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ ስርጭት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ባቲ የምርጫ ክልል የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ ስርጭት በስኬት ተጠናቅቋል፡፡

በተጨማሪም መራጮች ያለምንም እንግልት መምረጥ እንዲችሉ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ለህዝቡ ምቹ የሆነ የጊዜያዊ መጠለያ መዘጋጀቱን የዞኑ ኮሙኒኬሽን መረጃ አመላክቷል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.