Fana: At a Speed of Life!

ገዳ ሜልባ ለገዳ ሙደና ስልጣን አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስምንት ዓመታት በሜልባ አባ ገዳ ጎበና ሆላ ሲመራ የነበረው የቱለማ ገዳ ዛሬ ስልጣኑን አስረክቧል።

ስልጣን የተረከቡት የሙደና አባ ገዳ ጌቱ ተሊላ ናቸው።

አለንጋ ወይም ስልጣን ያስተላለፉት ጎበና ሆላ ዩባ ወይም አማካሪ በመሆን ያገለግላሉ።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.