Fana: At a Speed of Life!

ሊቨርፑል ከኢፕስዊች ታውን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሦስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት በሚደረግ አንድ ጨዋታ ይጀምራል፡፡

በዚህም ሊቨርፑል ከሜዳው ውጪ ተጉዞ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ከኢፕስዊች ታውን ጋር ጨዋታውን ያደርጋል፡፡

በአንዶኒ ኢራኦላ የሚመራው ሊቨርፑል የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድል ለማሳካት ወደ ሜዳ የሚገባ ይሆናል፡፡

ሊቨርፑል በሊጉ ያደረጋቸውን ያለፉትን ሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች ሁለት አቻ በሆነ ተመሳሳይ ውጤት ማጠናቀቁ ይታወሳል፡፡

ተጋጣሚው ኢፕስዊች ታውን በበኩሉ ወደ ድል ለመመለስ የሚያደርገው ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡

በመጀመሪያ ሳምንት የሊጉ ጨዋታ ድል የቀናው ኢፕስዊች ታውን በሁለተኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር በማንቼስተር ዩናይትድ 5 ለ 2 በሆነ ሰፊ ውጤት መሸነፉ አይዘነጋም፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.