Fana: At a Speed of Life!

አዲሱ የደቡብ ምእራብ ህዝቦች ክልል ምስረታ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአምስቱ ዞኖችና እና ከአንድ ልዩ ወረዳ የተወከሉ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ነው ምስረታው በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ያለው።
የምዕራቦ ኦሞ ዞን፣ የቤንች ሸኮ ዞን፣ የካፋ ዞን፣ የዳውሮ ዞን እና የሸካ ዞን እንዲሁም የኮንታ ልዩ ወረዳ ህዝቦች በህዝበ ውሳኔ በአንድ ክልል ለመደራጀት መወሰናቸው ይታወሳል።
ዛሬ እየተካሄደ በሚገኘው ምስረታ ላይም የአዲሱ ክልል ረቂቅ ህገመንግስት ይፀድቃል፣ አፈጉባኤ ይመረጣል፣ ርእሰ መስተዳድር ይሰየማል ተብሎ ይጠበቃል።
በሀብታሙ ተክለስላሴ
አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.