Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ በህገ-ወጥ መንገድ ገንዘብ ሲቀበሉ የተገኙ የደንብ ማስከበር ኦፊሰሮች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 አስተዳደር የግንባታ ቤትን ምክንያት በማድረግ ያለ አግባብ ገንዘብ ሲቀበሉ የተገኙ ሁለት የደንብ ቁጥጥር ባለሙያዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የጉለሌ ክፍለ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ፅህፈት ቤት አስታውቋል።…

ሠላም የማይነጥፍ የሰው ልጆች ኃብት መሆኑን የኮንሶ እና ኧሌ አባቶች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንሶ ዞን እና በኧሌ ልዩ ወረዳ መካከል የተፈጠረውን ግጭት በማብረድ ሠላም ለማምጣት በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ። አምስተኛው ዙር የሁለትዮሽ ለሠላም የምክክር መድረክ ተካሂዷል። በዚህ ወቅትም በሁለቱም ወገን ግጭት ቆሞ እና እርቅ…