Fana: At a Speed of Life!

የመረረውን ትግል ታግለን፣ ጣፋጩን ድል እናጣጥማለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 21፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የመረረውን ትግል ታግለን፣ ጣፋጩን ድል እናጣጥማለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ማምሻውን መልዕክት አስተላለፉ። የሽብር ቡድኑ ሕወሓት፣ ያሳደገች እናቱ ላይ የመከራ ቋጥኝ እንደሚጭን ክፉ ልጅ፣ አሁንም ለኢትዮጵያ የመከራ ቋት…