Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን ከተመድ የአየር ንብረት ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተመድ የአየር ንብረት ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ኢንገር አንደርሰን ጋር ተወያዩ። ውይይቱ በኩባ ከሚካሄደው የቡድን 77 አባል ሀገራት ጉባኤ ጎን ለጎን የተካሄደ…