Fana: At a Speed of Life!

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሙስና እና ብልሹ አሠራር ፈፃሚዎችን ለማጋለጥ የጥቆማ መስጫ መስመር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሙስና እና ብልሹ አሠራር ፈፃሚዎችን ለማጋለጥ የጥቆማ መስጫ ነፃ የስልክ መስመር (9080) መዘጋጀቱን የክልሉ የፀረ-ሙስና ኮሚቴ ገለጸ። የክልሉ የፍትሕ ቢሮ ኃላፊ እና የፀረ-መስና ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሰይድ ባበክር…

የቀድሞው የዩጎዝላቪያ ተጫዋች ሲንሳ ሚሃይሎቪች ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የኢንተር ሚላን እና ላዚዮ ተከላካይ ሲንሳ ሚሃይሎቪች ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ሚሃይሎቪች በዛሬው እለት በጣሊያን ሮም ህይወቱ ማለፉን ደይሊ ሜይል አስነብቧል። በድንቅ ቅጣት ምት ጎሎቹ የሚታወቀው የቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ ጠንካራ…