Fana: At a Speed of Life!

የህዳሴ ግድብ የሲቪል ስራዎች ግንባታ 95 በመቶ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሲቪል ስራዎች ግንባታ 95 በመቶ መድረሱ የግድቡ ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ ተናገሩ። የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት ማብሰሪያ ሥነ ስርአት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። ታላቁ…

ሕጋዊ ሰነድ ሳይኖራቸው በኢትዮጵያ የሚገኙ የውጭ ዜጎች ምዝገባ ተራዘመ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕጋዊ ሰነድ ሳይኖራቸው በኢትዮጵያ የሚገኙ የውጭ ዜጎች ምዝገባ እስከ ነሐሴ 13 ቀን 2014 ዓ.ም መራዘሙን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ ቃል-አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ የኢትዮጵያ መንግሥት የውጭ…

ሀገርን በፀና መሰረት ላይ ማቆም የዚህ ትውልድ ሃላፊነት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአባቶችን ህልም እና ፍላጎት እውን በማድረግ ሀገርን በፀና መሰረት ላይ ማቆም የዚህ ትውልድ ሃላፊነት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን…

የህዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት መጀመር ማብሰሪያ ሥነ ስርአት ተካሂዷል። በዛሬው እለት ስራ የጀመረው ዩኒት ዘጠኝ ሲሆን፥ 270 ሜጋ ዋት ሃይል የማመንጨት አቅም አለው። ባለፈው የካቲት ወር ላይ 270 ሜጋ ዋት…