Fana: At a Speed of Life!

የኤርትራ መንግስት ወታደሮቹን ከኢትዮጵያ ድንበር ለማስወጣት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኤርትራ መንግስት ወታደሮቹን ከኢትዮጵያ ድንበር ለማስወጣት ተስማማ፡፡ በኤርትራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ባደረጉት ውይይት ነው ስምምነት ላይ የደረሱት። በዚህም…