Fana: At a Speed of Life!

የአይቮሪኮስት ፕሬዚዳንት ኦታራ ለሶስተኛ ጊዜ ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምተ 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአይቮሪኮስት ፕሬዚዳንት አላሳኔ ኦታራ ለሶስተኛ ጊዜ ተመርጠዋል፡፡ የአይቮሪ ኮስት የምርጫ ኮሚሽን ፕሬዚዳንቱ 94 በመቶ ድምጽ በማግኘት ለሶስተኛ ጊዜ ምርጫውን ማሸነፋቸውን አስታውቋል፡፡ ቅዳሜ በተካሄደው ምርጫ 54 በመቶ የሚሆኑ መራጭ ድምጽ…