ከዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ጋር የተጣጣመው የዲጂታላይዜሽን ጉዞ በኦሮሚያ ክልል…
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ጋር በተጣጣመ መልኩ የዲጂታላይዜሽን ስራዎች በትኩረት እየተሰሩ ነው አለ የክልሉ…
በቴሌብር ከ6 ነጥብ 88 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጸመ
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቴሌብር መተግበሪያ እስካሁን ከ6 ነጥብ 88 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጽሟል አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ…
በቴክኖሎጂ ዘመኑን የዋጀ ትውልድ ለመፍጠር…
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በቴክኖሎጂ ዘመኑን የዋጀ ትውልድ ለመፍጠር የኢትዮ ኮደርስ ስልጠናን ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ…
በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች የሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶችን ለመከላከል…
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዜጎች በዋትሳፕ፣ በቴሌግራም እና በሌሎች የመልዕክት መላላኪያ አማራጮች ለሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች እና የማጭበርበር ድርጊቶች ተጋላጭ…
የሳይበር ደኅንነት ዋነኛው ስጋት የሆነው የአቅርቦት ሰንሰለት ጥቃት
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንጆቹ 2026 የሳይበር ደኅንነት ጉዳይ ከአይቲ ባለሙያዎች ክበብ ወጥቶ የዓለም አቀፍ መሪዎች እና የተቋማት ዋነኛ የትኩረት አጀንዳ…
የፌዴራል ፖሊስን የሰው ሀብት አስተዳደር የሚያዘምኑ ሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎች…
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ከፌዴራል ፖሊስ ጋር በመተባበር ያበለጸጋቸው ሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎች ተመርቀዋል፡፡…
ኢትዮጵያ የጀመረችው ዲጂታል ግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ የበኩሉን ሚና ይጫወታል – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል ግብርና በዘርፉ ምርታማነትን ለማሳደግ፣ የአቅርቦት እጥረትን ለመቅረፍና የልማት ግቦችን በማሳካት ረገድ የበኩሉን…
የአልጄሪያ ሳተላይት ማምጠቅ የአፍሪካን ህዋ ሳይንስ እድገትን ያሳያል – መሐሙድ አሊ ዩሱፍ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአልጄሪያ ሳተላይት ማምጠቅ የአፍሪካን ህዋ ሳይንስ ከፍተኛ እድገትና የጂኦስፓሻል አቅሞችን ያሳያል አሉ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር…
መረጃን ሳይቆልፉ የሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች መጨመር…
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ላይ የሳይበር ጥቃት ስልት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተቀያየረ ይገኛል።
በዚህም አሁን ላይ አጥቂዎች መረጃን ከመቆለፍ ይልቅ መረጃን…