Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የከሸፈ የሴራ ፖለቲካን የሚያራምዱ ኃይሎች ወደ ራሳቸው ሊመለሱ ይገባል- የኦሮሚያ ክልል መንግስት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከሸፈ የሴራ ፖለቲካን የሚያራምዱ ኃይሎች ወደ ራሳቸው ሊመለሱ እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አሳሰበ። ቢሮው ትናንት ማምሻውን በሰጠው መግለጫ፥ አርቲስትና የመብት ተሟጋች የሆነውን ሃጫሉ ሁንዴሳን በማስገደል…

የደቡብ እና  ምስራቅ አፍሪካ ሃገራት የንግድ እና የልማት ባንክ ዛሬ ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የደቡብ እና  ምስራቅ አፍሪካ ሃገራት የንግድ እና የልማት ባንክ ለኮሮና ቫይረስ መከላከል የሚውሉ ግብአቶችን ዛሬ ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ። የተደረገው ድጋፉ 100 ሺህ ዶላር የሚያወጣ 160 ሺህ የሚሆኑ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ማስከኮች…

ምክር ቤቱ 476 ነጥብ 12 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የፌዴራል መንግስት የ2013 በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው እለት መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል። ምክር ቤቱ በዛሬው መደበኛ ስብሰባው በ2013 በጀት ዓመት በፌዴራል መንግሥት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቷል። የ2013 በጀት ዓመት በፌዴራል መንግሥት ረቂቅ በጀት…

በኢትዮጵያና ኮሪያ ኤግዚም ባንክ መካከል የ70 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ከኮሪያ ኤግዚም ባንክ ጋር የ70 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረመች። ከብድሩ ውስጥ 40 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላሩ ኢትዮጵያ ለኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምላሽ ለመስጠት ላወጣችው እቅድ ማስፈፀሚያ የበጀት ጉድለት እንዳይገጥማት…

የህዳሴ ግድብን የውሃ ሙሌት የሚያዘገይ ምንም ነገር የለም- ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዳሴ ግድብን የውሃ ሙሌት የሚያዘገይ ምንም ነገር እንደሌለ የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ገለፁ። ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ የታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አጠቃላይ ሁኔታ እና ወቅታዊ ጉዳዮችን…

በኢትዮጵያ በ24 ሰዓታት 178 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ2 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 3 ሺህ 315 የላብራቶሪ ምርመራ 178 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በቫይረሱ በምርመራ ከተገኘባቸው ሰዎች ውስጥም 133 ሰዎች ከአዲስ አበባ መሆናቸውን ሚኒስቴሩ አመላክቷል።…

መንግስት ራሳቸውን አይነኬ ነን በማለት ኢትዮጵያን ለማፈራረስ በሚጥሩ ቡድኖች ላይ እርምጃ መውሰድ ጀምሯል- አቶ ንጉሱ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት ራሳቸውን አይነኬ ነን በማለት ኢትዮጵያን ለማፈራረስ በሚጥሩ ቡድኖች ላይ እርምጃ መጀመሩን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን እንደረናገሩት፥ መንግስት…

ወጣቱ ላልተገባ የጥፋት ድርጊት ከሚገፋፉት ሀይሎች ራሱን ሊጠብቅ እንደሚገባ የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አሳሰበ  

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) +ወጣቱ  ላልተገባ የጥፋት ድርጊት ከሚገፋፉት ሀይሎች ራሱን ሊጠብቅ እንደሚገባ የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስትር ፊልሰን አብዱልሂ አሳሰቡ። የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ህልፈት የሀገር ጉዳት እና የህዝቡም ህመም መሆኑ ቢታወቅም፤ ሀዘንና ህመማችንን መግለጽ…

የአርቲስት ሀጫሉ ግድያን ተከትሎ በተቀሰቀሰ ሁከት የተፈጸሙ ወንጀሎችን የሚያጣራ መርማሪ ቡድን ምርመራ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተቀሰቀሰ ሁከት የተፈጸሙ ወንጀሎችን የሚያጣራ መርማሪ ቡድን ከዛሬ ጀምሮ ወደየ አካበቢዎቹ በማቅናት ምርመራውን እንደሚያካሂድ ተገለጸ። የጠቅላይ አቃቤ ህግ የተደራጁና…

አስተዳደሩ ህዝብን ከህዝብ ለማጋጨት የሚሞክሩ ሀይሎችን አይታገስም – ኢንጂነር ታከለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በማንኛውም ሁኔታ ህዝብን ከህዝብ ለማጋጨት የሚሞክረውን ሀይል ከዚህ በኋላ በፍፁም እንደማይታገስ እና ተገቢውን ህጋዊ እርምጃ መውሰዱን እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለፁ።…