Fana: At a Speed of Life!

ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ህልውና የሚፃረር እንዲሁም በአሜሪካ እና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያበላሸውን ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ሰነድን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ሊካሄድ መሆኑ ተገለፀ፡፡

ሰላማዊ ሰልፉ በቀጣዩ ሳምንት መጀመሪያ እንደሚካሄድ ተገልጿል፡፡

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.