ደመናን የማበልፀግ ቴክኖሎጂ የበልግ ዝናብ አጋጣሚን በመጠቀም በድርቅ ተጎድተው በቆዩት የቦረናና ኮንሶ አካባቢ የሙከራ ትግበራ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ደመናን የማበልፀግ ቴክኖሎጂ የበልግ ዝናብ አጋጣሚን በመጠቀም በድርቅ ተጎድተው በቆዩት የቦረናና ኮንሶ አካባቢ ሁለተኛ ዙር የሙከራ ትግበራ እየተካሄደ ነው።
ካለፈው ረቡዕ ጀምሮ በአካባቢዎቹ ደመናን የማበልጸግ ስራ ተከናውኗል።