Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ኔዘርላንድስ የ45 ሚሊየን ዩሮ የእርዳታ ሥምምነት ተፈራረሙ

 

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 9 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኔዘርላንድስ የ45 ሚሊየን ዩሮ የእርዳታ ሥምምነት ተፈራረሙ።

ሥምምነቱ በኢትዮጵያ የተፋሰስ አስተዳደርን ለመደገፍ ለሚውለው ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ እንደሚውል የገንዘብ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።

ፕሮጀክቱ በዓባይ፣ አዋሽ፣ በስምጥ ሸለቆ፣ በኦሞ ጊቤ እና ተከዜ ወንዞች አካባቢ ያለውን የተቀናጀ የውሃ ሃብት አስተዳደርን ለማዘመን ያስችላል ነው የተባለው።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.