Fana: At a Speed of Life!

የዒድ አልፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የሚከበረውን የዒድ አልፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ከጠዋቱ 12 ሠዓት ላይ ዘጠኝ ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

ሕብረተሰቡ ተገቢው መረጃ እንዲኖረው ሲልም የሚኒስቴሩ የሥነ-ልቦና ግንባታ ዋና ዳይሬክቶሬት አስታውቋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.