Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ራዕይ አዲስ አበባን በአህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ኩነቶች መስተንግዶ በአፍሪካ ቀዳሚ ሆና ማየት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ራዕይ አዲስ አበባን በአህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ኩነቶች መስተንግዶ በአፍሪካ ቀዳሚ ሆና ማየት ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።

ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ፥ይህ ታላቅ ጉዞ በይፋ መጀመሩ ለመላው ኢትዮጵያውያን ከፍ ያለ ኩራት ነው ሲሉ አስፍረዋል።

ለዚህም በድጋሚ እንኳን ደስ አለን ብለዋል ከንቲባ አዳነች።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.