Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለሥራ ጉብኝት ዩናይትድ ዓረብ ኤሜሬቶች ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ ረፋድ ላይ ዩናይትድ ዓረብ ኤሜሬቶች ገብተዋል።

#PMOEthiopia

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.