Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከአማራ ክልል አመራሮች ጋር ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከአማራ ክልል መንግስት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል።
ውይይቱ ኩታ ገጠም እርሻ የክልሉን ልማት እና አምራችነት ለማሳደግ ያለውን ሚና በተመለከተ ነበር።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በዛሬው ዕለት የባህር ዳር ኢንዱስትሪ ፓርክን መመረቃቸው እና የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት ተግባራዊ ከሚሆኑባቸው አከባቢዎች አንዱ ሆነውን ጎርጎራን መጎብኘታቸው የሚታወስ ነው።
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.