Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

ምክትል ከንቲባዋ በመልዕክታቸውም፥ እዉነትን ይዘን በራሳችን አቅም ድህነትን ድል ለመንሳት የጀመርነው መንገድ ፍፃሜው ላይ እየደረሰ ይገኛል፡፡

”መላው የኢትዮጵያ ህዝብ፣ መላው የከተማችን ነዋሪዎች እንዲሁም በመላው አለም የምትገኙ የአገሬ ልጆች እንኳን ደስ አላችሁ” ሲሉም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ደስታቸውን ገልጸዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.