Fana: At a Speed of Life!

የመጀመሪያ ዙር ሰልጣኝ ተጠባባቂ ሃይሎች በባሕር ዳር ከተማ ምረቃ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ለህልውና ዘመቻው የክተት ጥሪውን ተቀብለው ወደ ስልጠና የገቡ የመጀመሪያ ዙር ሰልጣኝ ተጠባባቂ ኀይሎች በባሕር ዳር ከተማ ሚሊኒየም አደባባይ ምረቃ እየተካሄደ ይገኛል።

በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደኅንነት አማካሪ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው፣ የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው፣ የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ድረስ ሳኅሉ እና ሌሎች የፌዴራልና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች መገኘታቸውን አሚኮ ዘግቧል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.