የዓለም ጤና ድርጅት 27 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው ተሽከርካሪዎችን ለኢትዮጵያ አበረከተ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት 27 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው ስምንት የተለያዩ ተሽከርካሪዎችን ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገ፡፡
ተሸከርካሪዎቹን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ተረክበዋል፡፡
በሰሎሞን ይታየው
#Ethiopia
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!