Fana: At a Speed of Life!

የኢንዱስትሪ ፖርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት በአዲስ አበባ ከተማ ሀገር አቀፍ ውይይት እያካሄደ ነው፡፡

በውይይቱ ላይ÷ በሀገሪቱ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች፣ ሚኒስቴሮች እና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ነው፡፡

ዘርፉን የተመለከቱ ጥናቶች በውይይቱ ቀርበው ምክክር ይደረጋል መባሉን የኮርፖሬሽኑ መረጃ ያመላክታል፡፡

የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎትን በማስተዋወቅ በኩል የዛሬው ውይይት ትልቅ ሚና እንዳለው ተመላክቷል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.