Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የንኢሌ ፓልም ስፕሪንግ ሎጅ ፕሮጀክትን አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የገበታ ለትውልድ ሥራ አካል የሆነውን የንኢሌ ፓልም ስፕሪንግ ሎጅ ፕሮጀክትን አስጀመሩ።

ፕሮጀክቱ በአፋር ክልል የሚገነባ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል።

ይህ ስራ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጀመሯቸው እና ካከናወኗቸው የገበታ መርሐ ግብሮች በሶስተኛው ሊገነቡ ከታቀዱ ሰባት የቱሪዝም መዳረሻዎች አንዱ መሆኑንም ጽህፈት ቤቱ አስታውቋል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.