Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ሕዝባዊ የስፖርት እንቅስቃሴ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ሕዝባዊ የስፖርት እንቅስቃሴ (ማስ ስፖርት) ተካሂዷል ፡፡

መርሐ ግብሩ”የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡

የስፖርት እንቅስቃሴው በየካ ፣ ቦሌ፣ ቂርቆስ፣ ልደታ፣ ላፍቶ እና ሌሎች ክፍለ ከተሞች መካሄዱን የከተማዋ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.