Fana: At a Speed of Life!

አብርሃም በላይ(ዶ/ር) የፋሲል አብያተ መንግሥት የጥገና ሂደትን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ(ዶ/ር) የጎንደር ፋሲል አብያተ መንግሥት የጥገና ሥራዎችንጎበኙ ።
በጉብኝቱ ከሚኒስትሩ በተጨማሪ የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮችና የጎንደር ከተማ የስራ ሀላፊዎች ተሳትፈዋል።
በምናለ አየነው
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.