የሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አዲስ አበባ ገቡ
በአፈ ጉባኤዋ የተመራዉ ልዑክ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ፣ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እንዲሁም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አመራሮች አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
በአፈ ጉባኤዋ የተመራዉ ልዑክ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ፣ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እንዲሁም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አመራሮች አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡