ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በሀዋሳ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በሀዋሳ ከተማ በድምቀት አየተከበረ ይገኛል።
የንግስ በዓሉ በሀዋሳ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ከማለዳ ጀምሮ በተለያዩ የሃይማኖታዊ ስነ ሥርዓቶች እየተከበረ ሲሆን÷ የሃይማኖት አባቶችን ጨምሮ ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ ምዕመናን ተገኝተዋል።
የጎብኚዎች መዳረሻ ከሆኑ የሀገሪቱ አካባቢዎች ውስጥ አንዷ የሆነችው ሀዋሳ ከተማ ከነዋሪዎቿ በተጨማሪ ከሌሎች አካባቢዎች በዓሉን ለመታደም የመጡ እንግዶችን እያስተናገደች ትገኛለች።
በመቅደስ አስፋው
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Documentary YouTube www.youtube.com/@fanamcdocumentary በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!