Fana: At a Speed of Life!

ታሪካዊ ጠላቶች ኢትዮጵያን ከመንገዷ ለማስቀረት ያቀዷቸው ስልቶች…

የብልፅግና ፓርቲ ም/ቤት ታሪካዊ ጠላቶችና የእነርሱ ተላላኪዎች ኢትዮጵያን ከመንገዷ ለማስቀረት የመጨረሻውን ሙከራ በማድረግ ላይ እንደሚገኙ አመልክቷል፡፡

በዚህ የመጨረሻ ሙከራቸውም ስድስት ስልቶችን ለመጠቀም እንደተነሡ ነው ምክር ቤቱ የገመገመው፡፡

እነዚህ ስልቶችም፡-

👉ለግድያ የሚፈላለጉ ኃይሎችን በጥቅም ማስተሣሠር

👉ኢትዮጵያን በሑከት ውስጥ ማቆየት፤

👉 በመልካም አስተዳደር ችግር የተነሣ የሚፈጠሩ የሕዝብ ቅሬታዎችን ለዐመጽ መጠቀም፤

👉 ብሶት ቀስቃሽ አጀንዳዎችን ማራገብ፤

👉ሚዲያዎችን የሑከት መቀስቀሻ መሣሪያ ማድረግ፤

👉በውጭ ምንዛሬ እና በሸቀጦች በኩል የኢኮኖሚ አሻጥርን መሥራት ናቸው።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.