የለውጡ ትሩፋት የሆኑ ሴት አመራሮች መድረክ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የለውጡ ትሩፋት የሆኑ ሴት አመራሮች መድረክ በሳይንስ ሙዚዬም እየተካሄደ ነው፡፡
በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተዘጋጀው መርሐ ግብሩ “የኢትዮጵያ ሴቶች ከየት ወዴት” በሚል ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡
በመድረኩ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህን ጨምሮ ሚኒስትሮችና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡
የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ፓለቲካዊ ተሳታፊነት በማጎልበት የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ እምቅ አቅምን ወደ ተገባር ለመቀየር የሚያስችል ውይይት እንደሚደረግ ተመላክቷል፡፡
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Documentary YouTube www.youtube.com/@fanamcdocumentary በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!