Fana: At a Speed of Life!

የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት ፍራንስያ ኤሊና ማርኩዌዝ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል።

ም/ፕሬዚዳንቷ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

ፍራንስያ ኤሊና ማርኩዌዝ በኢትዮጵያ ቆይታቸው የልማት ሥራዎችን የሚጎበኙ ሲሆን÷ ከተለያዩ የሥራ ሃላፊዎች ጋር እንደሚወያዩም ተመላክቷል፡፡

በአሸናፊ ሽብሩ

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.