Fana: At a Speed of Life!

ማንቼስተር ሲቲ ዶናሩማን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲ 30 ሚሊየን ዩሮ ወጪ በማድረግ ጣሊያናዊውን ግብ ጠባቂ ጂያንሉጂ ዶናሩማን ከፒኤስጂ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡

ዶናሩማ በማንቼስተር ሲቲ ቤት እስከ ፈረንጆቹ 2030 ድረስ የሚያቆየውን ኮንትራት ተፈራርሟል፡፡

ግብ ጠባቂው በ2024/25 የውድድር ዓመት ፒኤስጂ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ሲያሳካ ትልቁን አስተዋፅኦ ማርከቱ አይዘነጋም፡፡

ማንቼስተር ሲቲ ቁጥር አንድ ግብ ጠባቂውን ኤደርሰን ሞራይስን ለቱርኩ ክለብ ፌነርባቼ አሳልፎ መስጠቱን ተከትሎ ዶናሩማን የእሱ ተተኪ በማድረግ አስፈርሟል፡፡

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.