Fana: At a Speed of Life!

የጋምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የጅቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት ሞሃመድ ጃሎ እና የጅቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ሁሴን አብዱልቃድር አዲስ አበባ ገብተዋል።

የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ በቦሌ ዓለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለልዑካኑ አቀባበል አድርገዋል፡፡

ልዑካኑ በኢትዮጵያ ቆይታቸው በአፍሪካ-ካረቢያን ማህበረሰብ ጉባኤ እና በአፍሪካ አየር ንብረት ጉባኤ ላይ ይሳተፋሉ፡፡

በተመሳሳይ የአፍሬክሲም ባንክ ፕሬዚዳንት ቤኔዲክት ኦራማህ በአፍሪካ-ካረቢያን ማህበረሰብ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.