Fana: At a Speed of Life!

ዋልያዎቹ ከሴራሊዮን አቻቸው ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ስምንተኛ የምድብ ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሴራሊዮን አቻው ጋር ጨዋታውን ያደርጋል፡፡

ጨዋታው ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ በላይቤሪያ በሚገኘው ሞኖሮቪያ ሳሙኤል ዶ ስታዲየም ይደረጋል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጨዋታው አስቀድሞ አሰላለፉን ይፋ አድርጓል፡፡

በዚህም አቡበከር ኑራ (ግብ ጠባቂ)፣ አስራት ቱንጆ፣ ራምኬል ጀምስ፣ ያሬድ ባየህ፣ ረመዳን ዩሱፍ፣ ሃይደር ሸሪፋ፣ ወገኔ ገዛኸኝ፣ አብዱልከሪም ወርቁ፣ በረከት ደስታ ቸርነት ጉግሳ እና መሀመድ አበራ በቋሚ አሰላለፉ ውስጥ የተካተቱ ተጫዋቾች ናቸው።

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.