Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጅግጅጋ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ገብተዋል፡፡

በጉብኝቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎችም ተገኝተዋል፡፡

በክልሉ በሚኖራቸው ቆይታ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን እንደሚጎበኙ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.