Fana: At a Speed of Life!

የኢሬቻ ፎረም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሬቻ ፎረም በቢሾፍቱ ከተማ በገልመ ሀርሰዴ እየተካሄደ ነው።

በፎረሙ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፣ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

እንዲሁም አባገዳዎች፣ ሀደ ስንቄዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በፎረሙ ላይ ተሳትፈዋል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.