Fana: At a Speed of Life!

በነቀምቴ ከተማ በ45 ሚሊየን ብር የተገነቡ ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች ለአገልግሎት በቁ

አዲስ አበባ፣መስከረም 27፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነቀምቴ ከተማ ቢፍቱ ነቀምቴ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ45 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች ለአገልግሎት በቅተዋል።

የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፣ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በነቀምቴ ከተማ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል።

በጉብኝታቸውም በከተማዋ የሚገኘውን ቢፍቱ ነቀምቴ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተመለከቱ ሲሆን በትምህርት ቤቱ ውስጥ የተገነባውን ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች መርቀው ለአገልግሎት አብቅተዋል።

የመማሪያ ክፍሎቹ በ45 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ ሲሆን፤ ወጪውን የሸፈነው ፀሐይ ቃበታ ፋውንዴሽን መሆኑ ተገልጿል።

በገላና ተስፋ

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.