Fana: At a Speed of Life!

በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 5ኛ ዓመት እየታሰበ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር መከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 5ኛ ዓመት እየታሰበ ይገኛል።

ቀኑ በቢሾፍቱ አየር ወለድ ማሰልጠኛ ማዕከል “እንዳይደገም፤ መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ሐሳብ ነው እየታሰበ የሚገኘው።

በመርሐ ግብሩ ከአምስት ዓመታት በፊት የተፈፀመውን ጥቃት የሚያስታውሱ የተለያዩ ዝግጅቶች እየተከናወኑ ነው።

በሥነ ሥርዓቱ ላይ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀነራል አበባው ታደሰ እንዲሁም ጀነራል መኮንኖች፣ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተሳትፈዋል።

በአንዷለም ተስፋዬ

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.